• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ለህወሃት/ኢህአዴግና መሰል የአፍሪካ አምባገነኖች የባራክ ኦባማ መልዕክት

July 29, 2015 09:45 am by Editor 1 Comment

በቅድሚያ ለህወሃት/ኢህአዴግ “የአንድን አገር (ኅልውና በማስጠበቅ) አንድ አድርጎ ማቆየት የሚችለው መሪው (ወይም በኢህአዴግኛ ፓርቲው ወይም ግምባሩ) እርሱ ብቻ እንደሆነ የሚናገር ከሆነ ያ መሪ (ፓርቲ ወይም ግምባር) አገሩን ከመገንባት ከሽፏል ማለት ነው … ማንም ሰው (ፓርቲ/ግምባር) ዕድሜልኩን መሪ/ፕሬዚዳንት መሆን የለበትም፤ አዲስ ሃሳብና ትኩስ ኃይል ወደ ሥልጣን ሲመጣ ያቺ አገር ከቀድሞው እየተሻለች ትሄዳለች፡፡”

ቀጠሉ – “ሰዎች ለረጅም ጊዜ በሥልጣን ለምን መቆየት እንደሚፈልጉ እኔ አይገባኝም፤ በተለይ ብዙ ገንዘብ እያላቸው …” ልማታዊ አምባገነኖቹን የሚመለከት ነበር፡፡

ለሕገመንግሥት ቀያሪዎችና ሕግ አሻሻዮች “አንድ መሪ በሥልጣን ለመቆየት በጨዋታው መሃል ሕግ ለመቀየር ሲሞክር (በዚያች አገር) ያለመረጋጋትና የነውጥ አደጋ ያስከትላል፡፡”

ራሳቸውን ከአፍሪካ “ዘላለማዊና ልማታዊ” መሪዎች ጋር በማነጻጸር “እኔ በጥሩ ዕድሜ ላይ ነው ያለሁት (ወጣት ነኝ) ሆኖም ለአገሬ ትኩስ ኃይልና አዲስ ሃሳብ የሚያመጣ የተሻለ ነው፤ ይህ ዓይነቱ በአንዳንድ ሁኔታዎች ለእናንተም መልካም ነው”

የማይገባቸው ነገር – “እውነቱን ልንገራችሁ – (ይህ በሥልጣን የመቆየት ሁኔታ) በጭራሽ አይገባኝም፤ አሁን በሁለተኛው ዙር የሥልጣን ዘመኔ ላይ እገኛለሁ፤ በሕገመንግሥታችን መሠረት እንደገና ለምርጫ መወዳደር አልችልም፤ አሜሪካንን ወደፊት ለማራመድ ገና ብዙ የምሰራው አለ፤ ነገር ግን ሕግ – ሕግ ነው! ማንም ከሕግ በላይ መሆን የለበትም፤ ፕሬዚዳንቶችም እንኳን ቢሆኑ”

የሚገባቸው ከሆነ በሚል ለሩብ፤ ለግማሽ፣ ቢቻል ከዚያም በላይ ወይም ገና ከማኅጸን ጀምሮ መግዛት ለሚፈልጉ የአፍሪካ አምባገነኖች ኦባማ ይህንን አሉ፤ “በግልጽ ለመናገር ከፕሬዚዳንትነት በኋላ ያለውን ሕይወት በተስፋ እየጠበኩት ነው፤ ይህ ማለት ከቤተሰቤ ጋር በርከት ያለ ሰዓት የማሳልፍበት፣ በአዲስ መልኩ የማገለግልበት እና አፍሪካን በተደጋጋሚ የምጎበኝበት ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ” (ተዛማጅ ትርጉም በጎልጉል)

ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ፤ አስተዋይም ልቦና ያለው ያድምጥ!

african dictators

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Politics Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. andnetberhane says

    July 29, 2015 09:02 pm at 9:02 pm

    ኦባማ ለአፍሪካ መሪዎች በፊዝና ብበዋዛ የተሞላ በህዝቦቻቸው ላይ መሰረታዊ ጥያቄ በማፊዝ አጋጣሚ በተከሰተው ሽብር ብተባለ ይምእራባውያን የጥቅም ግጭት ጠንከር ብለው ያስተዳደር ሰብዓዊ ጥሰት በብእር ለሚጽፊ በፕለቲካ መድረክ በግልጽ ተቃውሞ የህዝቡን ሶቆቃ ብሶት ላሰሙ ያለተግባራቸው የራሳቸውን አሸባሪ ስርዓት ለመሸፈን ከዛብጥያ በመጣል ሲመጻደቁ የነበሩት ያሉት በአሜሪካ ፕረዘደንት ተግሳጽ ምክር ሲቸራቸው በህዝብ የቀለዱት ሲቀለድባቸው የመስማት ሆነ የማስተዋል አቅማቸው የዳዠቀ መሆኑን ህዝቦችም ማንነታቸውን በምስወቅ የነጻነት የምብት ትግላቸው የሚያበረታታ ሲሆን በሌላ በኩል ዲክቲተሮችን የሌላቸውን የቸሩት ኦባማ የራሳቸውን የሃገራቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ ጉብኝታቸውም እቅዱ የቻይናን ዘርግታ ያለችው በአፍሪካ ብልጽግና ቅርምት ለመጋራት የተለመ በመሆኑ ኦባማ በጥቂት ወጭ የድሃ ኢትዮጵያውያን ህይወት አልሸባብን ለመዋጋት በጥቅም ተጋዥነት ላገልግሎት ተመራጩ ወያኔ በመሆኑ ለጥቅማቸው ሲሉ ምላሳቸውን ነክስዋል ይህም ፕለቲክ ውሸት መሆኑን ለሁሉም በርቶለታል

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am
  • Rusted screws, metal spikes and plastic rubbish: the horrific sexual violence used against Tigray’s women July 4, 2025 01:48 am
  • በሞርሞን ቤ/ክ ዕርዳታ የኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ማምለኪያ ሥፍራ አገኘች July 2, 2025 01:28 pm
  • የበረከት ስምዖን “አየር ላይ ትዕይንት” አየር ላይ ተበተነ July 2, 2025 01:24 am
  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule