• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ለህወሃት/ኢህአዴግና መሰል የአፍሪካ አምባገነኖች የባራክ ኦባማ መልዕክት

July 29, 2015 09:45 am by Editor 1 Comment

በቅድሚያ ለህወሃት/ኢህአዴግ “የአንድን አገር (ኅልውና በማስጠበቅ) አንድ አድርጎ ማቆየት የሚችለው መሪው (ወይም በኢህአዴግኛ ፓርቲው ወይም ግምባሩ) እርሱ ብቻ እንደሆነ የሚናገር ከሆነ ያ መሪ (ፓርቲ ወይም ግምባር) አገሩን ከመገንባት ከሽፏል ማለት ነው … ማንም ሰው (ፓርቲ/ግምባር) ዕድሜልኩን መሪ/ፕሬዚዳንት መሆን የለበትም፤ አዲስ ሃሳብና ትኩስ ኃይል ወደ ሥልጣን ሲመጣ ያቺ አገር ከቀድሞው እየተሻለች ትሄዳለች፡፡”

ቀጠሉ – “ሰዎች ለረጅም ጊዜ በሥልጣን ለምን መቆየት እንደሚፈልጉ እኔ አይገባኝም፤ በተለይ ብዙ ገንዘብ እያላቸው …” ልማታዊ አምባገነኖቹን የሚመለከት ነበር፡፡

ለሕገመንግሥት ቀያሪዎችና ሕግ አሻሻዮች “አንድ መሪ በሥልጣን ለመቆየት በጨዋታው መሃል ሕግ ለመቀየር ሲሞክር (በዚያች አገር) ያለመረጋጋትና የነውጥ አደጋ ያስከትላል፡፡”

ራሳቸውን ከአፍሪካ “ዘላለማዊና ልማታዊ” መሪዎች ጋር በማነጻጸር “እኔ በጥሩ ዕድሜ ላይ ነው ያለሁት (ወጣት ነኝ) ሆኖም ለአገሬ ትኩስ ኃይልና አዲስ ሃሳብ የሚያመጣ የተሻለ ነው፤ ይህ ዓይነቱ በአንዳንድ ሁኔታዎች ለእናንተም መልካም ነው”

የማይገባቸው ነገር – “እውነቱን ልንገራችሁ – (ይህ በሥልጣን የመቆየት ሁኔታ) በጭራሽ አይገባኝም፤ አሁን በሁለተኛው ዙር የሥልጣን ዘመኔ ላይ እገኛለሁ፤ በሕገመንግሥታችን መሠረት እንደገና ለምርጫ መወዳደር አልችልም፤ አሜሪካንን ወደፊት ለማራመድ ገና ብዙ የምሰራው አለ፤ ነገር ግን ሕግ – ሕግ ነው! ማንም ከሕግ በላይ መሆን የለበትም፤ ፕሬዚዳንቶችም እንኳን ቢሆኑ”

የሚገባቸው ከሆነ በሚል ለሩብ፤ ለግማሽ፣ ቢቻል ከዚያም በላይ ወይም ገና ከማኅጸን ጀምሮ መግዛት ለሚፈልጉ የአፍሪካ አምባገነኖች ኦባማ ይህንን አሉ፤ “በግልጽ ለመናገር ከፕሬዚዳንትነት በኋላ ያለውን ሕይወት በተስፋ እየጠበኩት ነው፤ ይህ ማለት ከቤተሰቤ ጋር በርከት ያለ ሰዓት የማሳልፍበት፣ በአዲስ መልኩ የማገለግልበት እና አፍሪካን በተደጋጋሚ የምጎበኝበት ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ” (ተዛማጅ ትርጉም በጎልጉል)

ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ፤ አስተዋይም ልቦና ያለው ያድምጥ!

african dictators

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Politics Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. andnetberhane says

    July 29, 2015 09:02 pm at 9:02 pm

    ኦባማ ለአፍሪካ መሪዎች በፊዝና ብበዋዛ የተሞላ በህዝቦቻቸው ላይ መሰረታዊ ጥያቄ በማፊዝ አጋጣሚ በተከሰተው ሽብር ብተባለ ይምእራባውያን የጥቅም ግጭት ጠንከር ብለው ያስተዳደር ሰብዓዊ ጥሰት በብእር ለሚጽፊ በፕለቲካ መድረክ በግልጽ ተቃውሞ የህዝቡን ሶቆቃ ብሶት ላሰሙ ያለተግባራቸው የራሳቸውን አሸባሪ ስርዓት ለመሸፈን ከዛብጥያ በመጣል ሲመጻደቁ የነበሩት ያሉት በአሜሪካ ፕረዘደንት ተግሳጽ ምክር ሲቸራቸው በህዝብ የቀለዱት ሲቀለድባቸው የመስማት ሆነ የማስተዋል አቅማቸው የዳዠቀ መሆኑን ህዝቦችም ማንነታቸውን በምስወቅ የነጻነት የምብት ትግላቸው የሚያበረታታ ሲሆን በሌላ በኩል ዲክቲተሮችን የሌላቸውን የቸሩት ኦባማ የራሳቸውን የሃገራቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ ጉብኝታቸውም እቅዱ የቻይናን ዘርግታ ያለችው በአፍሪካ ብልጽግና ቅርምት ለመጋራት የተለመ በመሆኑ ኦባማ በጥቂት ወጭ የድሃ ኢትዮጵያውያን ህይወት አልሸባብን ለመዋጋት በጥቅም ተጋዥነት ላገልግሎት ተመራጩ ወያኔ በመሆኑ ለጥቅማቸው ሲሉ ምላሳቸውን ነክስዋል ይህም ፕለቲክ ውሸት መሆኑን ለሁሉም በርቶለታል

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ወርቁ አይተነው የሸሹት ከዝርፊያ፣ ውንብድናና ዕዳ ጋር በተያያዘ ነው September 21, 2023 02:38 pm
  • ወደ አማራ ክልል ሊተላለፍ የነበረ መሣሪያና ሰነድ ተያዘ September 19, 2023 04:35 pm
  • በትግራይ መርዶ በይፋ ሊታወጅ ነው September 19, 2023 04:22 pm
  • ጃርቶች ለምን ይጮኻሉ? September 19, 2023 04:37 am
  • “ዐቢይ ግድቡን ሸጦታል” ጌታቸው ረዳ September 11, 2023 10:18 am
  • አቶ አገኘሁ መረጃ አሳልፎ በመስጠት ዋጋ እንደሚከፍሉ ተሰማ September 10, 2023 06:52 pm
  • ለዋዜማ ሬዲዮ “ኢትዮጵያን ቋሚ የውሀ ባለ እዳ” ያደርጋል ያላችሁት ረቂቅ ሰነድ የታለ? September 10, 2023 01:58 am
  • ወደር የሌለው የኅብረተሰባዊት ኢትዮጵያ ጀግና! ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ኃብተማርያም September 8, 2023 02:31 pm
  • የትግራይ መፍረስ በርዕሰ መስተዳደሩ አንደበት September 8, 2023 02:49 am
  • ከያቤሎ አዲስ አበባ የተላከ ኮንትሮባንድ ጉለሌ ተያዘ September 7, 2023 01:40 pm
  • “እንኳን ተለያይተንና እርስ በርስ ተባልተን በአንድነት ቆመንም ወጀቡን መሻገር አቅቶናል” September 7, 2023 01:31 am
  • ራሱን መሪ አልባ የሚያደርገው አማራ ክልል August 24, 2023 11:50 pm
  • ጀብደኛው August 24, 2023 10:06 am
  • ጎንደርና ባሕር ዳር ከተሞች ወደ ቀድሞ ሰላማቸው ተመልሰዋል August 13, 2023 10:55 pm
  • ኢትዮጵያ በታሪኳ የመጀመሪያውን ግዙፍ ወታደራዊ ኃይል አስመረቀች August 13, 2023 10:26 pm
  • ሪፖርተር የፓርላማ ወንበር አስልቶ የአስቸኳይ አዋጁ በፓርላማ እንዳይደገፍ አቅጣጫ አመላከተ August 13, 2023 09:11 pm
  • ወደ ኤርትራ በኮንትሮባንድ የሚሻገሩ ቆሳቁሶች እየተያዙ ነው August 11, 2023 12:52 pm
  • የአማራ ክልል ትልልቅ ከተሞች ተኩስ ዓልባ ሆነው ውለዋል August 10, 2023 04:31 pm
  • “አንድ ሰው ለመግደል ኅንፃውን ማቃጠል” የኢ-ዲሞክራሲና ጽንፈኛ ኃይሎች ቅዠት፤ (ክፍል ሁለት) August 10, 2023 09:44 am
  • “አርበኛ” መሳይ – “የድል ዜና” ሳይበርድ 50ሺህ ዶላር በጎፈንድሚ August 10, 2023 09:08 am
  • በሕዝቡ ድጋፍ ከተሞች ከዘራፊው መንጋ ሥጋት ነጻ መሆናቸው ይፋ ሆነ August 9, 2023 11:47 am
  • ትህነግ አራተኛውን ሞት ሞተ  August 8, 2023 05:47 pm
  • “ሃሳብ ሲነጥፍ ነፍጥ አንግቤ እዋጋለሁ” የሚሉ አካላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – የመከላከያ ሠራዊት August 1, 2023 09:25 am
  • ደቡብ አፍሪካ የመሸጉ ወንጀለኞች ለሕግ ተላልፈው ሊሰጡ ነው July 31, 2023 09:27 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule