• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

“የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም” !

July 3, 2015 08:41 am by Editor 1 Comment

ሰሞኑን ኦባማ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው በሚል፤ ከባህር ማዶ ጫጫታ፤ ከወደ አገር ቤት ደግሞ የጆሮ ብራና የሚጠልዝ ከበሮ ድለቃው ተጧጡፏል:: ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ::

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. በለው ! says

    July 8, 2015 07:43 pm at 7:43 pm

    ***በዘመነ የርዕዮተዓለም ኢምፔሪያሊስት ሶሺያሊስት ጦርነት ህወአት አሸባሪ ነበር። በዘመነ ካፒታሊስት እና አብዮታዊ ዴሞክራሲአዊ የድብልቅ ኢኮኖሚ የቀድሞው አሸባሪ የአሁን የፀረ ሽብር አቀንቃኝ ሆኖ ሲመቸው ነጭ እጄን አይጠመዝዘኝም ሲል ሳይመቸው እጅ እየፈለቀቀ ሲለምንና ሲበደር ጭራሽም ያሳዳሪዎቹን ጥቅም(ኢንቨስትመንት) ለማስከበር የአካባባቢው ቋሚ ተጠሪ ሆኖ የድሃ ልጅ ነፍስ በቀን ሁለት ዶላር ክፍያ በሰው ይግብራል።
    “ለመሆኑ ኦባማ ኢትዮጵያን ጎበኙ አልጎበኙ የኢትዮጵያን ሕዝብ የባርነት ሰንሰለት ከማጥበቅ በቀር ምን የሚያመጣው ለውጥ ይኖራል?
    እነሱ አይደሉም እንዴ ወያኔን ከጫካ ጀምረው መሳሪያና ገንዘብ በማቅረብ፤ በሳተላይት የኢትዮጵያን ሠራዊት አሳላለፍ፤
    የመሳሪያ ብዛትና ዓይነት መረጃ በመስጠት፤ የኢትዮጵያን ሠራዊት እንዲበተን አድርገው አራት ኪሎ ድረስ እጃቸውን ጎትተው ያስገቧቸው?
    አሁንስ እነሱ አይደሉም እንዴ ለወያኔ እርዳታና ብድር እያስታቀፉ የመከራ ዘመናችንን የሚያራዝሙት?”
    *************
    —– ኦቦ ባራክ ሁሴን ሲመረጡ ከትውልድ ከአሜሪካን በበለጠ ኢትዮጵያውያን ጨፍረዋል ቢራ ጠጥተዋል በእርግጥ ለሀገራችን ለውጥ ያመጣሉ ብለው አስበው ወይስ አጋጣሚውን አጝኝተው ለግል እርካታ? በተስረቅራቂ ድምፃቸው ይቻላል እንዳሉ በተሰረቀ ድምፃቸው ተሞክሯል ሲሉ ቢጮሁም አይደመጡም!ያ ሁሉ ጥቅስ፣ ያ ሁሉ መፈክር!አደባባይ በላው የፈረደበት የጥቁር ዘር ከድሮው በበለጠ ዛሬ በቀን አንድ መንገድ ላይ በጥይት ይደፋል….(ኢህአዴግ የሚገለውን በቁጥር ስለማያውቀው በዓላማ አንድ ናቸው) ኦቦ ሁሴን ድሮም ለመመረጥ ያስቻላቸው ከታዋቂና ሀብታም ነጭ መጠጋታቸው… ቤቱ በዕዳ የተዘፈቀ ስለነበር የነጩን ዕዳ ጥቁር ላይ ለመለጠፍ ታሰቦ ነበር ከቻይና ሶስት ትሪሊየን ዕዳ ምን አላት?…የእኛን ቤት ዕዳ ማን ቆጠረው?
    * ኦባማ ከአሜሪካ ዱሞክራሲ በሻንጣ ሸክፎ ይመልኛል ብሎ የሚያንጋጥጥ ካለ፤ አፉን ለአሞራ ኩስ መጸዳጃ እንዳያደርግ አደራ እላለሁ::
    * ላላው ከወደ አሥመራ ዲሞክራሲ በቦይ ኮለል ብሎ ይፈስና ተጠምቄ እድናለሁ ብሎ የሚያስብ ካለ እሱ ሽባ እንደሆነ ይቀራል እንጂ አይድንም:: ምክንያቱም ወያኔና ሻዕቢያ በአንድ ላይ ቆመው የጠጡት ጽዋ ቢኖር ኢትዮጵያን በዘርና በጎሳ የመበታተን ዘመቻ በመሆኑ፤ አስመሳዩ የወያኔና የሻዕቢያ ጥል፤ አገር ወዳድን ዜጎችን ከወዲያና ከወዲህ እየነጠለ ለመምታት የተሸረበ የተንኮል ገመድ ለመሆኑ የእስከዛሬው ውጤት ምስክር ሆኖ ሊያገለግል ይገባል::”…አሜሪካኖች በጥቅሉ ምዕራባውያን ከብዙ ሚሉዮን ኢትዮጵያውያን ሕይወት ይልቅ ጥቅማቸውን ያስቀድማሉ፤ ዕርዳታ ሲሰጡ እንኳን በሁለትና ሦስት እጥፍ እንደሚመልሷት ሳያሰሉ እጃቸውን አይዘረጉም፤ ዱሞክራሲን ለእነሱ(ለጠገቡ) እንጂ ለእኛ (ለድሃና ርሃብተኛ) እንደ ቅንጦት እቃ ነው የሚቆጥሩት፤ ስለዚህ የኛ ጉዳይ ለእነሱ የእንጀራ ልጃቸው ነው ::
    *** ” በእርግጥ ኦቦ ሁሴን ቻይና ከኢህአዴግ ጋር ያላት ውሽምነት ከኢንቨስትመንቱም በበለጠ ያሰጋቸው ራሺያ ኤርትራን ቀድማ ካገባች ቻይና ሙዜ ከሆነ ፈረንሳይ ከጅቡቲ ቢፋታም አብሮ በመኖር ፍቅር ተስማምቷል።ለዚህም አንዳንዴ ኢትዮጵያ ፈረንሳይኛ ሕዝቧን ታስተምር ጅቡቲና ኢትዮጵያ አንድ ናቸው የሚሉ መሽኮርመም ይሰማሉ… እንግሊዝ አውሮፓ ይቅርብኝ የድሮ ባሮቼ (ሱማሌ..ኬንያ.. ሱዳን…ግብፅ ማለቱ አይቀርም!) ለቀጣናውም ለአካባቢውም የተጻፈ ግን ያልተነበበ የተለጠጠ የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ሲመጣ ኢትዮጵያ ሻቢያን መውጋትና የራሷን ክልላዊ መንግስት በኤርትራ ፈጥራ አሰብን የመጠቀም ዕቅድ የሰሜን ኡንዱስትሪ መር ዕቅድ ተግባሪ እንዲሆን ገንዘብና የወታደር እርዳታ ከኦቦ ሁሴን ባራክ ያስፈልጋታል ኢህአዴግ ከትውልድ ትውልድ ሥልጣኑን ይቀጥላል አሜሪካ ሰሜንን በነፃ አገኘች ማለት ይህ ነው። ኦባማ ፎቅና የባቡር ሃዲድ፣ የጫት እርሻ፣ የቢራ ፋብሪካ፣ የብሔር ብሄረሰቦች እስታዲየም፣ የቻይናን የአፍሪካ የአንድነት የጉቦ(ሙስና መር)የእድገት አዳራሽ ለመጎብኘት ከመጡ የገባችም ያልገባችሁም ኦባማ የተናገረውን ጥቅስ በ፹፫ ቋንቋ ፅፋችሁ መጽሐፍ ለማተም የተዘጋጃችሁ…ለሚቀጥለው አምስት ዓመት ዕቅድ ሙሉ ይህንን የኦቦ ሁሴን ጉብኝት ምክንያት አድርጋችሁ ካኒቴራ፣ ቲሸርት፣ ባርኔጣ፣ ለማተም የተዘጋጃችሁ አነስተኛና ጥቃቅን ተጠርናፊዎች የግልም የድርጅትም ሚዲያ የዘረጋችሁ የዚህን ድሃ ሕዝብ ገንዘብ ጤናና ሰላሙንም አስቡለት። የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም እንዳለው በኦቦ ባራክ ሁሴን ጥቅስ የሚያጠቃቅስ አድርባይ እንጂ የሚጠግብ ድሃ አሜሪካ ስለሌለ አፍሪካም አይኖርም።* ከእንግዱህ መዳን በሌሎች የለም ! አይኖርምም !! መዳን በእራስ ብቻ ነው ! በእኛነታችን !! በእራሳችን ብቻ!የፈረንጅ ሳይሆን፤ የአገራችን ኮሶ ቢመርም ደፍረን እንዋጠው ውሎ አድሮ ያሽረናል፤ እናም እንድናለን፤ መዳን በአገር ነውና። አራት ነጥብ። ድንቅ ነው በለው!።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “አስደንጋጭ”! 1 ሚሊዮን ከሚጠጋ ተፈታኝ ተማሪ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገባው 30 ሺህ (3.3%) ብቻ ነው  January 27, 2023 09:11 am
  • የማይዘነጋዉ የኢትዮጵያዊያኖች የጀግንነት ተጋድሎ ታሪክ፡- ኮሎኔል ባጫ ሁንዴ (ታጠቅ) January 27, 2023 06:12 am
  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am
  • “የሀብት ምዝገባ መረጃው ለሕዝብ ክፍት ይደረግ “ December 13, 2022 10:30 am
  • የኢትዮጵያ ዓለምአቀፋዊ የሌብነት ደረጃ December 13, 2022 09:42 am
  • ለብረት አቅላጮች ለመሸጥ በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ስርቆት የ100 ሚሊዮን ብር ኪሳራ December 13, 2022 09:26 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule