
ከዋሽንግተን ዲሲና ከአካባቢው እንዲሁም ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የመጡ ኢትዮጵያውንና ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን በዛሬው እለት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት፣ በዋይት ሃውስ እና በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ደጃፎች የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ።
ሕጻናት የያዙ እናቶችና አዛውንቶች ጭምር የነበሩበት እጅግ የበዛ ቁጥር ያለው ሰላማዊ ሰልፈኛ ከማለዳው አንስቶ ነው “በዚያች አገር እየተካሄደ ነው” ያለውን ግድያ “በአፋጣኝ አስቁሙ!” እና “ለመንግስቱ የምትሰጡትንም እርዳታ አቋረጡ” የሚሉ ጥያቄዎችን ላቀረበላቸው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ባለሥልጣናትና የምክር ቤት አባላት ሲያሰማ የዋለው።
ሳያቋርጥ ቀኑን በዘለቀው ካፊያ ውስጥ ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መሥሪያ ቤት ወደ በዋይት ሃውስ አልፎ ከምክር ቤት የሚያደርሱትን የከተማይቱን ጎዳናዎች ሞልቶ ሲሰማ የዋለውን ሰልፈኛ ድምጾች ያካተተውን ዘገባ ዝርዝር ከዚህ ይከታተሉ።
የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ዘጋቢ አሉላ ከበደ ያቀናበረውን ለመስማት እዚህ ላይ ይጫኑ
በእስራኤል ቴል አቪቭ ከተማም ሰኞ ተመሳሳይ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሂዷል – ከማህበራዊ ገጾች ያገኘናቸው ፎቶዎች ከዚህ በታች ቀርበዋል።
Ethiopians have been peacefully yet earnestly expressing their disappointments and grievances to various states, societies and authorities. No state/authority has taken them serious nor responded proactively. The situation on the ground is worsening: genocide , grabbing the economies and nationwide abuse continued unchecked.
I think Ethiopians are left with one option: violent action! Ethiopians need to be violent against TPLF and also against oversea states/powers. It is not because they are bad people that some human beings allow themselves to become a bursting lethal object. It is because they could not resist sustained outrage due to injustice and arrogance.
Ethiopians are given the choice to go violent!