• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ ለኢትዮጵያውያን የቢሊዮኖች ዶላር ካሣ ይጠይቃል

March 16, 2016 01:03 am by Editor Leave a Comment

ጋ ዜ ጣ ዊ  መ ግ ለ ጫ

መጋቢት 7 ቀን 2008 ዓ/ም

Garland, Texas: (ጋርላንድ፤ ቴክሳስ)፡ ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ – የኢትዮጵያ ጉዳይ፤ መንግሥታዊ ያልሆነ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢኮኖሚና የማሕበራዊ ጉዳዮች አካል ውስጥ የተመዘገበ ተቋም ነው።

በዚህ ሳምንት በኢትዮጵያ እየተከናወነ በሚገኘው የኢጣልያ ፕሬዚዳንትና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጉብኝት አጋጣሚ ጊዜ የድርጅታችን ዓላማ የኢጣልያ መንግሥት እ.አ.አ. በ1928-33 ዓ/ም በኢትዮጵያ ላይ ለፈጸመው የጦር ወንጀልና የሰው እልቂት ተገቢው ፍትሕ እንዲገኝና ከኢትዮጵያ የተዘረፈውን ኢጣልያ፤ የቫቲካን ቤተ መጻሕፍትና ሌሎችም እንዲመልሱና እንዲክሱ ለማድረግ ነው።

በ1928-33 ዓ/ም ኢጣልያ በኢትዮጵያ ላይ በፈጸመችው ጦርነት፤ ፋሺሽቶች በአውሮፕላኖች አማካኝነት በነስነሱት የመርዝ ጋዝ ጭምር የብዙ ሰው እልቂትና ሌላም አሰቃቂ ሰቆቃ ተከናውኖ አንድ ሚሊዮን ወንዶች፤ ሴቶችና ሕጻናት ተጨፍጭፈዋል። ከነዚሁ ውስጥ በሶስት ቀኖች ብቻ በአዲስ አበባ 30 000 ሰዎች ተሰውተዋል፤ እንዲሁም መላ የደብረ ሊባኖስ ታሪካዊ ገዳም ነዋሪዎች በብቀላ መልክ ተስውተዋል። በተጨማሪም፤ 2000 ቤተ ክርስቲያኖችና 525 000 ቤቶች በፋሺሽቶች ወድመዋል።

ለተፈጸመው የጦር ወንጀል አንድም ኢጣልያዊ ለፍርድ አልቀረበም። እንዲሁም ለሌሎች ብዙ ሐገሮች፤ ለምሳሌ ለሊቢያ በኢጣልያ $5 ቢሊዮን ዶላር ካሣ ሲፈቀድ ለኢትዮጵያ ግን ኢምንት ከሆነው ለቆቃ ግድብ ማሠሪያ ከዋለው $25 ሚሊዮን ሌላ ተገቢው ካሣና የንብረት መመለስ ተግባር ሳይከናወን ቀርቷል። የዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ ተልእኮም ይህንን ታሪካዊ ግፍ ለማስተካከል ነው።

ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ ለኢጣልያዊው የጦር ወንጀለኛ ለሮዶልፎ ግራዚያኒ የተቋቋመው መታሰቢያ እንዲወገድ ያቃረበ ለዚህም ዓላማ ለአውሮፓ ፓርላማ ጭምር አቤቱታ ያቀረበ ድርጅት ነው።

ድርጅቱ በቅርቡ ዋሺንግተን ዲ.ሲ. ከተማ በሚገኘው በሐዋርድ ዩኒቨርሲቲ አንድ ታሪካዊ የሆነ ምሑራንን ያሳተፈ በኢትዮጵያ ላይ ስለ ተፈጸመው የጦር ወንጀል ጉባኤ አከናውኗል።

ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ የፋሺሽት ጦር ወንጀል ሰለባ ስለ ሆኑት ጉዳይ ለኢጣልያ መንግሥት፤ ለቫቲካን፤ እና ለብዙ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ለምሳሌ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፤ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት፤ ለአውሮፓ አንድነት ድርጅት አቤቱታዎች አቅርቧል።

ድርጅቱ የተዘረፉና የተሰረቁ ባሕላዊና ሃይማኖታዊ ንብረቶች ለኢትዮጵያ እንዲመለሱ ረድቷል።

ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ በ1928-33 ዓ/ም በኢትዮጵያ ላየ ለተፈጸመው ወንጀልና ውድመት ኢትዮጵያውያንና ቤተ ክርስቲያን ተገቢውን ካሣ እንዲያገኙ እንዲሁም በቢሊዮኖች ዶላር የሚገመተው የተዘረፈው ንብረት እንዲመለስ እየታገለ ነው።

ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ እያከናወነ ስላለው ትግል ተባባሪዎች ያስፈልጉታል። አንዲሁም በ20ኛው ምእት ዓመት ከተፈጸሙት እጅግ አሰቃቂ የጦር ወንጀሎች አንደኛው ለሆነው የፋሺሽት ግፍ ተገቢው ፍትሕ እንድ ቀን እንደሚገኝ ፅኑ ተስፋ አለው።

ለተጨማሪ ማስረጃ ከዚህ በታች በተመለከቱት ይጠቀሙ፤

http://globalallianceforethiopia.org

telephone: (214)7039022

Email: info@globalallianceorethiopia.com


PRESS RELEASE

March 16, 2016

Global Alliance for Justice Seeks Billions of Dollars in Restitution for Ethiopians

Garland, Texas: The Global Alliance for Justice: The Ethiopian Cause “GAJEC” is a non-governmental organization registered with the United Nations Department of Economic and Social Affairs.

On the occasion of this week’s visit to Ethiopia by the Italian president and foreign minister, GAJEC reiterates that its purpose is to seek justice for Italian war crimes and the genocide inflicted on the Ethiopian people 1936-1941 by the Italian government and restitution and return of looted property from Italy, the Vatican Museum and Library, and elsewhere.

During the Italian war on Ethiopia 1936-1941, the Italian fascists carried out a systematic mass extermination campaign in Ethiopia with poison gas sprayed from airplanes and other horrific atrocities that claimed the lives of no less than 1,000,000 Ethiopian men, women and children, including 30,000 massacred in only three days in Addis Ababa as well as the reprisal killings of the entire monastic community at the historic Debre Libanos Monastery. In addition, 2,000 churches and 525,000 homes were destroyed by the Italian Fascists.

Not a single Italian was prosecuted for these war crimes and the people of Ethiopia were denied the meaningful restitution and reparations afforded to so many other victims of fascism such as a $5 billion award to Libya from Italy. GAJEC’s mission is to correct this historic injustice.

GAJEC was instrumental in forcing the near-closure of the memorial to the Italian war criminal Rodolfo Graziani through ceaseless advocacy and a petition to the European Union Parliament.

GAJEC recently sponsored a historic conference of scholars on the Ethiopian Genocide at Howard University in Washington DC.

GAJEC has continually pleaded the case of Ethiopian victims of genocide with the government of Italy, the Vatican, and numerous international organizations including the United Nations, African Union, and European Union.

GAJEC has assisted in the repatriation of looted and stolen Ethiopian cultural and religious property to its rightful owners.

GAJEC has also championed the cause of restitution and reparations to the Ethiopian people and church for uncompensated losses incurred during 1936-1941 and the return of looted property worth billions of dollars.

GAJEC seeks partners and affiliates in this quest for justice and hopes one day to obtain justice and closure for one of the greatest crimes of the 20th Century.

For more information or to help, contact:

The Global Alliance for Justice: The Ethiopian Cause “GAJEC”

http://globalallianceforethiopia.org

telephone(214)7039022
Email: info@globalallianceforethiopia.com

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am
  • “የሀብት ምዝገባ መረጃው ለሕዝብ ክፍት ይደረግ “ December 13, 2022 10:30 am
  • የኢትዮጵያ ዓለምአቀፋዊ የሌብነት ደረጃ December 13, 2022 09:42 am
  • ለብረት አቅላጮች ለመሸጥ በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ስርቆት የ100 ሚሊዮን ብር ኪሳራ December 13, 2022 09:26 am
  • በትግራይ የሰላም ስምምነቱን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ እንደሚፈጸም ተገለጸ December 13, 2022 09:20 am
  • ከ30 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ሌብነት የተከሰሱት የደኅንነት መ/ቤት ሠራተኞች ክስ ተመሰረተ December 13, 2022 09:06 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule