• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

አዲሱ የኢንሳ አርማ

October 15, 2020 06:15 pm by Editor 1 Comment

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የቀድሞዉን አርማ የቀየረ ሲሆን የቀድሞውን የኤጀንሲዉን አርማ (logo) እና ብራንዲንግ ለመቀየር ዲዛይኑን ለመስራት እንደ መነሻ የተወሰዱ ሃሳብ በአዲስ መልክ  ከተሻሻለዉ የተቋሙ ተልዕኮ እና ራዕይ ጋር በማዛመድ የተሰራ ነዉ። ከእነዚህም ውስጥ በዋነኝነት ጋሻ (Shield)፡ ሳይበር(Cyber Security)፡ ቁልፍ (Key)፡የንስር አይን (An Eagle Eye)፡ የትክክል ምልክት (Right sign) የሚባሉትን ሃሳቦች አካቷል። ለተመረጠው የአርማ (logo) ዲዛይን ማብራራያ እንደ ሚከተለው ቀርቧል።

የቀድሞዉ አርማ

1 ጋሻ (Shield)

በኢትዮጵያ ታሪክ ብሎም በዓለም አቀፍ ታሪኮች ጥቃትን የመከላከያ መሳሪያ ቀዳሚ ተደርጎ የሚወሰደው አንዱ ጋሻ ነው፤ ስለዚህም በአርማው ላይ የሚታየው ጋሻ ማንኛውም አይነት ጥቃትን በብቃት መከላከል መቻልን፤ ከውጭ ሃይላት የሚቃጡ የመረጃ ምዝበራ ጥቃትን መመከት መቻልን የሚያመለክት ይሆናል።

2 የሳይበር ደኅንነት (Cyber Security)

የበይነ መረብ (Internet) እና ተያያዥ ቴክኖሎጂዎችን የሚመለከት ሲሆን፤በአለማችን እየታየ ያለው ፈጣን የቴክኖሎጂ እድገት በበይነ መረብ አማካኝነት የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እየተበራከቱ እንዲመጡ እያደረገ ይገኛል፤በዚህም አማካኝነት አንድ ሀገር ጠንካራ የሆነ የበይነ መረብ (የሳይበር) ደህንነት ሊኖረው ይገባል።  ተቋማችንም በዋነኛነት በዚሁ በሳይበር ላይ ተንተርሰው የሚከሰቱ ጥቃቶችን በብቃት መከላከል ጋር የተያያዘ መሆኑን የሚያመለክት ነው።

3 ቁልፍ (Key)

ደህንነትን ያመለክታል፤ ደህንነት ስንል የመረጃ እና የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች ደህንነትን ሲሆን፡ የመረጃተአማኒነት፣ ሚስጥራዊነትእናተደራሽነትተጠብቆ፤ መረጃዎችን በመለዋወጥ ሀገርን ከመረጃ መንታፊዎች በመታደግ አስፈላጊውን መረጃ መለዋወጥ ማስቻልን የሚያመለክት ነው።

4 የንስር አይን (An Eagle Eye)

ከርቀት በከፍተኛ ጥራት መመልከትን እና መለየትን ያመለክታል፤ በሀገር (የመንግስት እና የግል ተቋማት) ላይ ሊደርስ የሚችልን ማንኛውንም የበይነ መረብን መሰረት ያደረገ የሳይበር ጥቃትን ወይንም ማንኛውም አይነት ቴክኖሎጂ ላይ መሰረት ያረገ ጥቃትን አስቀድሞ በማየትና በመለየት በሀገር ላይ ሊደርስ ከሚችለው ጥፋት መከላከልን ያመለክታል።

5 የትክክል ምልክት (Right sign)

የአሰራር ጥራትን እና ማረጋገጥን (Confirmation) ያመለክታል። በተጨማሪም ከተቋሙ መጠሪያ ስም ስር ያለው ዲዛይን በዋና ቀለማት እና የሳይበር ምልክት ላይ ተመስርቶ የተሰራ ሲሆን ይኸም መቀናጀትን፣ መናበብን እና መደጋገፍን ያመለክታል።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Politics, Right Column Tagged With: INSA

Reader Interactions

Comments

  1. mohamed says

    November 24, 2020 02:24 pm at 2:24 pm

    i want subscribe this newspaper

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule