• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ከመስከረም 25 በኋላ “መንግሥት የለም” በሚል ትርምስ ለመፍጠር በሚሰሩ አካላት ላይ እርምጃ እወስዳለሁ – የፌዴራል ፖሊስ

September 25, 2020 02:43 pm by Editor 2 Comments

የፌዴራል ፖሊስ ጥብቅ ፍተሻ እያደረገ ያለው ከአማራ ክልል በሚመጡ መንገደኞች ብቻ ሳይሆን ወደ መዲናዋ በሚያስገቡ በሁሉም በሮች ላይ ተመሳሳይ የቁጥጥር ስራ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል እንደሻው ጣሰው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በአልን ምክኒያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሽብር ድርጊት ለመፈጸም እና ይህንኑ ተከትሎ ሁከት እና ግጭት እንዲፈጠር በዝግጅት ላይ የሚገኙ አካላት እንዳሉ ደርሰንበታል ያሉት ኮሚሽነር ጄኔራሉ መረጃውን መሰረት በማድረግ ወደ አዲስ አበባ በሚያስገቡ በሁሉም በሮች ላይ ጥብቅ ፍተሻ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል ።

የበዓሉን እንቅስቃሴ ለማደፍረስ ዕቅድ ያላቸው ሀይሎች እንዳሉ ፖሊስ በምርመራ እንደደረሰበት ጠቁመው፤ እነዚህ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቀቆጠቡ አሳስበዋል።

ከመስከረም 25 በኋላ መንግስት አይኖርም በሚል የተለያዩ እንስቃሴዎች የሚያደርጉ አካላት እንዳሉ ገልጸው የህዝቡን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን አስታውቀዋል።

በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ወደ አዲስ አበባ መግቢያ በሮች በሱልልታ፣ ለገጣፎ፣ ቡራዩ፣ ገላንና ሰበታ ፍተሻ እየተደረገ እንደሆነም ኮሚሽነር እንዳሻው ጣሰው ተናግረዋል።

አላስፈላጊ እንቅስቃሴዎችን ለመግታት ፖሊስ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን ገልጸው፤ በበዓሉ ለመታደም የሚመጡ ምዕምናንና እንግዶችም ትክክልኛውን የይለፍ ባጅ ማድርጋቸውን ማረጋገጥ እንዳለባቸው ተናግረዋል። ይህን ተላልፎ በሚገኝ ማንኛውንም አካል አይታገስም ፤ ፖሊስ እርምጃ ይወስዳልም ብለዋል።

ፖሊስ ከኅብረተሰብ ጋር በትብብር እየሰራ ነው ያሉት ሀላፊው፤ ህብረተሰቡ ለየት ያለ እንቅስቃሴ ሲመለከት የተለመደ ትብብርንና ጥቆማውን ለፖሊስ እንዲሰጥ ጥሪ ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Filed Under: News, Right Column Tagged With: Ethiopia, federal police, take action

Reader Interactions

Comments

  1. ዘረ-ያዕቖብ says

    September 26, 2020 05:54 am at 5:54 am

    under no intention- z-habesha:

    ኢትዮጵያ ያለባት ሃላፊነት

    1. ለዜጎችዋ
    2. ለምድሪቱ የሰው ልጆች በሙሉ
    3. በዚሁም መሰረት ኢትዮጵያ ዜግዎችዋ የሚያስፈልጋቸውን በሙሉ ለማሳካት የተቻላትን ጥረት ታደርጋለች:: ግብፅ የአባይን ውሃ ሸጣ ገቢ ከማግኘቷ በፊት ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ተራራዎች ላይ ዘንቦ በኢትዮጵያ ወንዞች ውስጥ የሚፈሰውን ውሃና አፈርን ለህዝቦችዋ ጥቅም ታውላለች:: የሰው ልጆች እንደመሆናችን መጠን በሌሎች ህዝቦች ላይ ሌሎች ሃያላን ሃገራት በጎረቤቶቻቸው ላይ እንደሚያካሂዱት አይነት የማድረቅ barbaric ተግባራትን በጎረቤት ሃገራት ላይ አናካሂድም:: ስለሆነም እኛ የግብፆች ጉሮሮ እንዲደርቅ ፍላጎታችን ሊሆን አይችልም:: ከዚህን በላይ እነ የግብፅ አሽቀርቃሪዎች የሚመኙትን ስግብግብነት የሟሟላት ግን አንዳችም ግዴታም ሆነ ሃላፊነት የለብንም:: ኢትዮጵያ በዚህ መልኩ አለም አቀፋዊ ሃላፊነቷን ስለምትወጣ ግድቦቻችንንና ውሃ አፈሮቻችንን አስመልክቶ አማላጅ ምንቲሴም አስፈላጊነት የለውም:: ግን ምናልባት የGlobal አዲስ ሁናቴ ተፈጥሮ አሜሪካና ሜክሲኮ ከአሜሪካ ወደ ሜክሲኮ በሚወርዱት ወንዞችን አስመልክቶ በአማላጅ ጣልቃ ገብነት ከተደራደሩ፣ እኛም የአዲሱ የድርድር ህጎች ተገዢዎች ልንሆን ነው ማለት ነው፣ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ነጋ ጠባ መደነቛቆሩ ቢቆም ይመረጣል::
    4. ለኢትዮጵያውያን በሙሉ፣ unity in diversity፣ ዋናው የመከላከያ ሃይል አንድነት ነውና!

    Reply
  2. ዘረ-ያዕቖብ says

    September 26, 2020 05:30 pm at 5:30 pm

    the manipulation form of z-habesha
    sagt:
    26. September 2020 um 5:50 Uhr

    ሃላፊነት ያለባት ሃላፊነት
    1. ለዜጎችዋ
    2. ለምድሪቱ የሰው ልጆች በሙሉ
    3. በዚሁም መሰረት ኢትዮጵያ ዜግዎችዋ የሚያስፈልጋቸውን በሙሉ ለማሳካት ታደርጋለች :: :: ልጆች እንደመሆናችን መጠን በሌሎች ህዝቦች ላይ ሌሎች ሃያላን ሃገራት በጎረቤቶቻቸው ላይ እንደሚያካሂዱት bar barbarisch ተግባራትን በጎረቤት ሃገራት አናካሂድም :: ስለሆነም እኛ የግብፆች ጉሮሮ እንዲደርቅ አይችልም አይችልም :: ከዚህን በላይ እነ የግብፅ አሽቀርቃሪዎች የሚመኙትን ስግብግብነት የሟሟላት ግን አንዳችም ግዴታም የለብንም የለብንም :: የለብንም የለብንም የ አለም አቀፋዊ ሃላፊነቷን ስለምትወጣ ግድቦቻችንንና ውሃ አፈሮቻችንን አስመልክቶ አማላጅ የለውም የለውም :: ግን የ የ Global አዲስ ሁናቴ ተፈጥሮ አሜሪካና ሜክሲኮ ከአሜሪካ የ በሚወርዱት በሚወርዱት አስመልክቶ በአማላጅ ጣልቃ ገብነት ፣ እኛም እኛም የድርድር ህጎች ተገዢዎች ልንሆን ነው መደነቛቆሩ መደነቛቆሩ ፣ ፣ እስከዚያን ቢቆም ይመረጣል ::
    4. ለኢትዮጵያውያን በሙሉ ፣ Einheit in Vielfalt ፣ ዋናው የመከላከያ ሃይል ሃይል ነውና!

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

Recent Posts

  • የመካነ ኢየሱስ ሕንጻ የጠራራ ፀሐይ ወግና “የብሌን ሠራዊት” በችሎት ደጃፍ August 5, 2026 02:35 am
  • ለሱዳንና ኤርትራ ሲከራከሩ የነበሩት አበባው ባለመመረጣቸው “በጣም ተድጃለሁ” አሉ June 26, 2026 12:29 am
  • “ትህነግ ወደ ዓለምአቀፍ ወንጀለኛነትና አሸባሪነት እየተምዘገዘገ ነው” June 25, 2026 01:00 am
  • አሜሪካ በሕገወጡ ትህነግ አመራሮች ላይ ጠንካራ የቪዛ እገዳ ጣለ June 18, 2026 10:29 am
  • እንደ ሌሊት ወፏ የሚንቀሳቀሰው ኢህአፓ/ትብብር   June 18, 2026 09:36 am
  • የታርጋ ጫጫታ June 15, 2026 05:16 pm
  • ፋንታኹን ዋቄ ከአሜሪካ የሃይማኖት እልቂት አወጁ June 15, 2026 02:12 am
  • ሕገወጡ ትህነግ ወጣቶችን ለዳግም ዕልቂት እያሰናዳ ለፈረንጆች “ኢትዮጵያን አውግዙልኝ” እያለ ነው June 11, 2026 12:57 am
  • በሐዘንና ግልፅ ደብዳቤ ስም የተሸፈነ የድህረ ምርጫ ሀገር የማተራመስ ስትራቴጂ June 10, 2026 12:19 am
  • የጽምዶ ልክፍት June 9, 2026 12:49 am
  • ገዳዩ ማነው? አስገዳዩስ ማነው? June 5, 2026 02:37 pm
  • ጽንፈኝነት ግን በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም! June 5, 2026 01:47 pm
  • የትብብሩ “ብናሸንፍም ፓርላማ አንገባም” መግለጫ “ወንበር ስታጡ ነው” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ አስነሳ June 4, 2026 12:04 am
  • አዲሱ የትራምፕ የምርጫ መመሪያ፡ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አፍ ያስዘጋ፤ ተቃዋሚዎች ተስፋ ያስቆረጠ June 3, 2026 08:50 pm
  • “ኢህአፓ ከምርጫው በኋላ ይሰነጠቃል” May 29, 2026 07:07 pm
  • ሪፖርተር፡ “ስውር ተልዕኮ” – በከባድ ወንጀል ሊከሰስ May 6, 2026 11:55 pm
  • የፋኖ ኃይል በደረሰበት ጉዳት ሃምሳ ሺህ የሚጠጋ ትጥቅ ጥሎ ጠፋ April 29, 2026 02:27 pm
  • አዲሱ የቴድሮስ ካሳሁን 888 ኮድ፤ እንደ 666?! April 15, 2026 05:53 am
  • ምኑ ነው ያሳቃችሁ፤ ያስደሰታችሁ? April 2, 2026 10:52 am
  • የጀዋር መሃመድ የፖለቲካ ማንነት እና የባዕዳን ተልዕኮ April 2, 2026 10:16 am
  • ከግብፅ በዳያስፖራ ትርምስ ጠማቂዎች በኩል ፋኖ ወደ አዲስ አበባ የላከው “ስጦታ” March 27, 2026 09:14 am
  • “ሰላማዊ ታጋዮቹ” እነ ልደቱ ከአራጁ ሸኔ ጋር ተጣምረዋል March 25, 2026 01:04 pm
  • ጸረ-ኢትዮጵያዊ የሆነው የሪፖርተር አዘጋገብ March 19, 2026 11:54 am
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ የኦሮሚያ የልማት ድርጅቶች March 18, 2026 10:48 am
Copyright © 2026 · Goolgule