• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ከመስከረም 25 በኋላ “መንግሥት የለም” በሚል ትርምስ ለመፍጠር በሚሰሩ አካላት ላይ እርምጃ እወስዳለሁ – የፌዴራል ፖሊስ

September 25, 2020 02:43 pm by Editor 2 Comments

የፌዴራል ፖሊስ ጥብቅ ፍተሻ እያደረገ ያለው ከአማራ ክልል በሚመጡ መንገደኞች ብቻ ሳይሆን ወደ መዲናዋ በሚያስገቡ በሁሉም በሮች ላይ ተመሳሳይ የቁጥጥር ስራ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል እንደሻው ጣሰው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በአልን ምክኒያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሽብር ድርጊት ለመፈጸም እና ይህንኑ ተከትሎ ሁከት እና ግጭት እንዲፈጠር በዝግጅት ላይ የሚገኙ አካላት እንዳሉ ደርሰንበታል ያሉት ኮሚሽነር ጄኔራሉ መረጃውን መሰረት በማድረግ ወደ አዲስ አበባ በሚያስገቡ በሁሉም በሮች ላይ ጥብቅ ፍተሻ እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል ።

የበዓሉን እንቅስቃሴ ለማደፍረስ ዕቅድ ያላቸው ሀይሎች እንዳሉ ፖሊስ በምርመራ እንደደረሰበት ጠቁመው፤ እነዚህ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቀቆጠቡ አሳስበዋል።

ከመስከረም 25 በኋላ መንግስት አይኖርም በሚል የተለያዩ እንስቃሴዎች የሚያደርጉ አካላት እንዳሉ ገልጸው የህዝቡን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን አስታውቀዋል።

በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ወደ አዲስ አበባ መግቢያ በሮች በሱልልታ፣ ለገጣፎ፣ ቡራዩ፣ ገላንና ሰበታ ፍተሻ እየተደረገ እንደሆነም ኮሚሽነር እንዳሻው ጣሰው ተናግረዋል።

አላስፈላጊ እንቅስቃሴዎችን ለመግታት ፖሊስ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን ገልጸው፤ በበዓሉ ለመታደም የሚመጡ ምዕምናንና እንግዶችም ትክክልኛውን የይለፍ ባጅ ማድርጋቸውን ማረጋገጥ እንዳለባቸው ተናግረዋል። ይህን ተላልፎ በሚገኝ ማንኛውንም አካል አይታገስም ፤ ፖሊስ እርምጃ ይወስዳልም ብለዋል።

ፖሊስ ከኅብረተሰብ ጋር በትብብር እየሰራ ነው ያሉት ሀላፊው፤ ህብረተሰቡ ለየት ያለ እንቅስቃሴ ሲመለከት የተለመደ ትብብርንና ጥቆማውን ለፖሊስ እንዲሰጥ ጥሪ ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News, Right Column Tagged With: Ethiopia, federal police, take action

Reader Interactions

Comments

  1. ዘረ-ያዕቖብ says

    September 26, 2020 05:54 am at 5:54 am

    under no intention- z-habesha:

    ኢትዮጵያ ያለባት ሃላፊነት

    1. ለዜጎችዋ
    2. ለምድሪቱ የሰው ልጆች በሙሉ
    3. በዚሁም መሰረት ኢትዮጵያ ዜግዎችዋ የሚያስፈልጋቸውን በሙሉ ለማሳካት የተቻላትን ጥረት ታደርጋለች:: ግብፅ የአባይን ውሃ ሸጣ ገቢ ከማግኘቷ በፊት ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ተራራዎች ላይ ዘንቦ በኢትዮጵያ ወንዞች ውስጥ የሚፈሰውን ውሃና አፈርን ለህዝቦችዋ ጥቅም ታውላለች:: የሰው ልጆች እንደመሆናችን መጠን በሌሎች ህዝቦች ላይ ሌሎች ሃያላን ሃገራት በጎረቤቶቻቸው ላይ እንደሚያካሂዱት አይነት የማድረቅ barbaric ተግባራትን በጎረቤት ሃገራት ላይ አናካሂድም:: ስለሆነም እኛ የግብፆች ጉሮሮ እንዲደርቅ ፍላጎታችን ሊሆን አይችልም:: ከዚህን በላይ እነ የግብፅ አሽቀርቃሪዎች የሚመኙትን ስግብግብነት የሟሟላት ግን አንዳችም ግዴታም ሆነ ሃላፊነት የለብንም:: ኢትዮጵያ በዚህ መልኩ አለም አቀፋዊ ሃላፊነቷን ስለምትወጣ ግድቦቻችንንና ውሃ አፈሮቻችንን አስመልክቶ አማላጅ ምንቲሴም አስፈላጊነት የለውም:: ግን ምናልባት የGlobal አዲስ ሁናቴ ተፈጥሮ አሜሪካና ሜክሲኮ ከአሜሪካ ወደ ሜክሲኮ በሚወርዱት ወንዞችን አስመልክቶ በአማላጅ ጣልቃ ገብነት ከተደራደሩ፣ እኛም የአዲሱ የድርድር ህጎች ተገዢዎች ልንሆን ነው ማለት ነው፣ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ነጋ ጠባ መደነቛቆሩ ቢቆም ይመረጣል::
    4. ለኢትዮጵያውያን በሙሉ፣ unity in diversity፣ ዋናው የመከላከያ ሃይል አንድነት ነውና!

    Reply
  2. ዘረ-ያዕቖብ says

    September 26, 2020 05:30 pm at 5:30 pm

    the manipulation form of z-habesha
    sagt:
    26. September 2020 um 5:50 Uhr

    ሃላፊነት ያለባት ሃላፊነት
    1. ለዜጎችዋ
    2. ለምድሪቱ የሰው ልጆች በሙሉ
    3. በዚሁም መሰረት ኢትዮጵያ ዜግዎችዋ የሚያስፈልጋቸውን በሙሉ ለማሳካት ታደርጋለች :: :: ልጆች እንደመሆናችን መጠን በሌሎች ህዝቦች ላይ ሌሎች ሃያላን ሃገራት በጎረቤቶቻቸው ላይ እንደሚያካሂዱት bar barbarisch ተግባራትን በጎረቤት ሃገራት አናካሂድም :: ስለሆነም እኛ የግብፆች ጉሮሮ እንዲደርቅ አይችልም አይችልም :: ከዚህን በላይ እነ የግብፅ አሽቀርቃሪዎች የሚመኙትን ስግብግብነት የሟሟላት ግን አንዳችም ግዴታም የለብንም የለብንም :: የለብንም የለብንም የ አለም አቀፋዊ ሃላፊነቷን ስለምትወጣ ግድቦቻችንንና ውሃ አፈሮቻችንን አስመልክቶ አማላጅ የለውም የለውም :: ግን የ የ Global አዲስ ሁናቴ ተፈጥሮ አሜሪካና ሜክሲኮ ከአሜሪካ የ በሚወርዱት በሚወርዱት አስመልክቶ በአማላጅ ጣልቃ ገብነት ፣ እኛም እኛም የድርድር ህጎች ተገዢዎች ልንሆን ነው መደነቛቆሩ መደነቛቆሩ ፣ ፣ እስከዚያን ቢቆም ይመረጣል ::
    4. ለኢትዮጵያውያን በሙሉ ፣ Einheit in Vielfalt ፣ ዋናው የመከላከያ ሃይል ሃይል ነውና!

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የእሁዱ ሰላማዊ ሰልፍ ተራዘመ፤ ተጠባቂው ዕርቅ ፍንጭ እያሳየ ነው February 3, 2023 05:17 pm
  • የብላቴ: የውጊያ ማርሽ ቀያሪ ሠራዊት መፍለቂያ ማዕከል February 3, 2023 10:06 am
  • በኢትዮጵያ 27 በመቶ የሚሆነው የአእምሮ በሽተኛ ነው ተባለ February 3, 2023 09:47 am
  • “አስደንጋጭ”! 1 ሚሊዮን ከሚጠጋ ተፈታኝ ተማሪ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገባው 30 ሺህ (3.3%) ብቻ ነው  January 27, 2023 09:11 am
  • የማይዘነጋዉ የኢትዮጵያዊያኖች የጀግንነት ተጋድሎ ታሪክ፡- ኮሎኔል ባጫ ሁንዴ (ታጠቅ) January 27, 2023 06:12 am
  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule