• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ዘረኛ ፋሺስቶችን ለፍርድ እናቅርብ

July 3, 2020 09:12 am by Editor 4 Comments

የፋሽስታዊው አመለካከት ያላቸው (ethno-fascists) የጸጋዬ አራርሳ፣ የህዝቄል ገቢሳ፣ መሰሎቻቸው፣ እንዲሁም የትግራይ ሚዲያ ሀውስ መርዘኛ፡ ሃሰተኛ ቅስቀሳዎችና ትርክቶች የብሄር ለብሄር፣ የዘር ፍጅት (ጄኖሳይድ) ከማድረሳቸው በፊት በአለም ዙሪያ የሚገኙ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በጋራ ሆነው የተደራጀ፣ የተቀናጀ፣ የተናበበ ስራ መስራት ይገባል። ባልተናበበና በተበታተነ ሁኔታና እንቅስቃሴ ውጤት ለማምጣት እጅግ አዳጋች ይሆናል፣ ሁሉም ባለው መሰለፍ ይገባል፣ የመጣውን ኣደጋ ለመከላከል እንደ ኢትዮጵያውያን ዜጎች በጋራ መቆም የግድ ነው። የፖለቲካ አመለካከት ወደ ጎን አድርጎ በአንድ ላይ፣ በጋራ መቆም ወሳኝ ይመስለኛል።

የሁላችንም ሀገር የሆነችው ቤተሰብ፣ ዘመድ፣ አዝማዶች፣ ወገኖችና፣ ባጠቃላይም ህዝባችን የሚኖርባት ሀገረ ኢትዮጵያ ውስጥ እየሆነ ያለው ሁኔታ ፍጹም ወደ አለተጠበቀ እጅግ አውዳሚ ሂደት ሊሸጋገር ይችላል። ለዚህ አደገኛ ሂደት ደግሞ በደምብ በተጠና፣ በተቀናጀ መልክ ቤንዚን የሚያርከፈክፉትን እነዚህ ፋሽስታዊ የኦሮሞ ጽንፈኞች፣ እንዲሁም ያጣውን ስልጣን ዳግም ለመፈናጠጥ ካልቻለ ኢትዮጵያን ለማተራመስ በሙሉ አቅሙ 24 ሰአት አየሰራ የሚገኘው የአሸባሪው የህወሃት ልሳን የሆነው የትግራይ ሚዲያ ሃውስ ናቸው።

በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የህግ ባለሙያዎችም ይህን እጅግ አደገኛ ሂደት በህግ እንዲታይና የህግ መሣሪያዎችን (Legal instruments) መፈተሽና መጠቀም ይገባቸዋል። የተቀነባበረ፣ የተደራጀ ስራ መስራት፣ በኢትዮጵያ ሀገራችን እንዲሁም በመላው ህዝባችን ላይ የተጋረጠውን ከባድ ሰላም አደፍራሽ፣ ህዝብ ለህዝብ አጫራሽ፣ ሀገርንም ሊበትን የሚችል አደጋ ለመከላከል በጋራ መንቀሳቀስ፣ መናበብና፣ ተጽእኖ በሚፈጥር ሁኔታ መመከት፣ ማጋለጥ፣ በህግም እንዲጠየቁ ለማድረግ መንቀሳቀስ የሚገባው ጊዜው አሁን ነው።
ነአምን ዘለቀ

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Left Column, Opinions Tagged With: alula solomon, ezikiel gebissa, omn, tigrai media house, tmh, tsegaye ararsa

Reader Interactions

Comments

  1. Zewdu says

    July 3, 2020 09:44 pm at 9:44 pm

    Well this better reporting
    However, the posting on Ethio 360 by the Editor is based on here say fictional propaganda not based on fact .if based on fact I am the first to demand The accused be removed::: please stop posting without a a source. You are insulting our intelligence
    Make a correction . I hope you do
    Ps
    I am one of your followers including a a group I admire
    Thanks

    Reply
  2. ነፃ ሕዝብ says

    July 4, 2020 12:35 am at 12:35 am

    በነገራችን ላይ እኔም የአቶ ነዓምን ዘለቀን ሃሳብ እጋራለሁ ፥ እነዚህ ሰዎች ኢትዮጵያን ለማፍረስ ቆርጠው የተነሱና ለረጅም ጊዜ ሕዝብን ከሕዝብ ለማጫረስ ቀን ከሌት ሳይታክቱ የሚሰሩ ዕኩይ ተልዕኮ ያላቸው ጸረ-ኢትዮጵያ ናቸው ፥ በያሉበት ሀገር በሕግ ቁጥጥር ሥር ውለው አስፈላስጊውን ሕጋዊ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ፥ ለዚህ ደግሞ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያኖች በተለይ በውጭ ሀገር የምንገኝ ከሕግ ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት አስፈላጊውን የማቴሪያልና ሌሎችንም ድጋፍ በማድረግ በተቀናጀ መልኩ ሀገራችንን ከማፍረሳቸው አስቀድሞ እነርሱን ማፍረስ ያስፈልጋል ።

    Reply
  3. Nahusenay Metaferia says

    July 5, 2020 08:10 am at 8:10 am

    360 የኢትዮጵያዊነት ጠበቃ እውነቱን ፍርጥ አድርገው ይሚናገሩ ሐሰተኞችና ሌቦች አይወዷቸውም።ወያኔን የታገሉና የጣሉና አሸማቀው መቀሌ የሰደዱትን ጀኞች በአታላዩ የወውያኔ ግርፎች ስማቸውን ብቻ ብልጽግና ብለው የሚዘርፉ ና የሚያስገድሉ የከትማ ቤትና ቦታ ባልተመረጠና በማይገባው ከንቲባ እንደ ንጉሥ የፈለገውን የሚያፈርስ ለፈልገው ወገኖቹ ቦታና ቤታችሀውን ሸጠው ምትክ ቦታ ከወሰዱ በኋላ ከነልጅልጃቸው ኮንዶምኒየም የሚያድል የአብይ እንደራሴ ታከለ ኡማን የማያውቅ የለም። የወያኔ አስገዳይ የነበረው ምርጫ 97 ወርቅነህ ገበየሁ የውጭ ጉዳይ ምኒስቴርነት መሾም የሌቦቹ የነአባዱላ ና የግርማ ብሩ ሥልጣን ላይ መቀመጥ እንድያው አያሳዝንም።አባይጸሃዬና ስዩም መስፍን ወያኔዎቹ ሊቦች ከኦሮም ሌቦች በምን ተሽለው ነው ያብይ ሹም የሆኑት፡፡ይልቅ አብይን ኢትዮጵያዊ መሆን ባፍ ብቻ አይደለም በትግባር ሌባ ትግሬ ሆነ ኦሮሞ ሆነ አማራ ሆነ ሌባ ነው።ሃቅን ካልያዘ በምቀላመድ አገር አይገነባም። መንጋ አንድ ቀን የተከልከውን ዛፍና አበባ እንድልነበር ያደርገዋል።ጠንካራ ህጋዊ ርምጃ መውሰድ አብይን ተማር በሉት፡፡የወያኔ ሹሞች ከቀበሌ ወደላይ ቀይር።የወያኔን ሕግ ካልለወጥክ ያንተ ብልጽግ ና ወዳቂ ነው።

    Reply
  4. getachew gebru says

    July 23, 2020 10:49 am at 10:49 am

    terrorists ( olf & tplf) will be disappear! while prosperity rise up!!

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን ለማቋቋም የሚውል የ15 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ድጋፍ የዓለም ባንክ May 16, 2022 10:22 am
  • በአዲስ አበባ 1 ሺህ 98 የብሬን እና 2 ሺህ 162 የክላሽ ጥይት ተያዘ May 16, 2022 10:10 am
  • በአዲስ አበባ ከተማ በግለሰብ መኖሪያ ቤት ከ5 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላርና የተለያዩ አገራት ገንዘቦች ተያዙ May 16, 2022 09:53 am
  • አገር አፍራሹ ትህነግ ለቀለብ፣ መድኃኒትና ሥራ ማስኬጃ 76 ቢሊዮን ብር ቀርጥፏል May 16, 2022 08:30 am
  • እየተባባሰ ከመጣው የማህበራዊ ሚዲያ አጭበርባሪዎች ዜጎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ተጠየቀ May 15, 2022 09:38 am
  • የትህነግና ሸኔ መሠልጠኛ የምትባለው ዩጋንዳ መከላከያ ሚ/ር ከኤታማዦር ሹሙ ጋር ተወያዩ May 13, 2022 09:55 am
  • በትግራይ የውጊያ ምልመላው ጉዳይ May 11, 2022 02:37 am
  • መከላከያ በተጨማሪ ድሮን፣ በሥልጠና፣ በዝግጅት ራሱን አብቅቷል May 11, 2022 01:35 am
  • ትህነግ ለሌላ ውጊያ እየተዘጋጀ ነው ተባለ May 10, 2022 01:04 pm
  • ኤርትራ 8 ሩስያ ሠራሽ ድሮኖችን ተረክባለች May 10, 2022 12:37 am
  • ሙስሊምና ክርስቲያን በአንድነት የሚያከብረው የአኾላሌ ባሕላዊ ጭፈራ May 9, 2022 01:46 pm
  • በወልዲያ ፋኖዎች ተመረቁ May 9, 2022 12:51 pm
  • “ሠራዊታችን ድልን በአስተማማኝ መልኩ ማምጣት በሚችል ቁመና ላይ” ጀኔራል ጌታቸው May 9, 2022 11:57 am
  • ዋጋው 64 ሚሊዮን ብር የሚሆን (16 ኪሎ) ሕገወጥ ወርቅ ተያዘ May 9, 2022 11:51 am
  • አብን ክርስቲያን ታደለን ለመጨረሻ ጊዜ አስጠነቀቀ፤ 10 አባላቱን አገደ May 9, 2022 08:58 am
  • ራሱ አቡክቶ፣ ራሱ አሟሽሾ፣ ራሱ ጋግሮ በሰዓት 460 እንጀራ የሚያወጣ ፈጠራ May 9, 2022 08:17 am
  • በህገ ወጥ መንገድ 19 ህጻናትን ሲያዘዋወሩ የነበሩ 6 ሴቶች ተያዙ May 8, 2022 12:39 am
  • በአርሲ ሙስሊሞች ለቤ/ክ ማሠሪያ 3 ሚሊዮን ብርና 20 የቀንድ ከብት ሰጡ May 6, 2022 09:35 am
  • በአዲስ አበባ የሚኖረው የትህነግ ደጋፊ ማንነት በማስረጃ May 4, 2022 11:04 pm
  • ሙስሊም ወንድማማች የቤ/ክ ዘራፊዎችን በቁጥጥር ሥር አዋሉ May 4, 2022 09:04 am
  • ከ6 ሺህ የዓሳ ጫጩት ወደ 80 ሺህ May 4, 2022 08:57 am
  • ተስፋቢሱ ቴድሮስ May 3, 2022 12:16 pm
  • ከሽፏል! April 6, 2022 11:58 am
  • “ሩሲያ ዩክሬይንን ወረረች” እየተባለ ስለሚነዛው ወሬ ጥቂት እውነታዎች March 8, 2022 11:30 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2022 · Goolgule