• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የወሎ ዐማራ የሰሞኑ ጉዳይ ማጠቃለያ ሪፖርት (የእስካሁኑ ሒደት)

January 30, 2018 05:52 am by Editor Leave a Comment

የትግሬ ወያኔ አፈ ቀላጤዎች ዘርን መሠረት ያደረገ ጥቃት በወልዲያና በመርሣ ቆቦ አካባቢ እንደደረሰ ኡኡታቸውን ሲያሰሙ ሰንብተዋል። ዕውነታው ግን ሌላ ነው። የወሎ ዐማራ ጠላቱን በደንብ ለይቶ ነው ጥቃት ያደረሰው። ለዚህም ማሳያ የሚሆነው ከትግሬዎች ንብረት በላይ የዐማራ ተወላጅ (ባንዶች) ንብረት ላይ ነው ጉዳት የደረሰው። ሁሉንም በዝርዝር ከዚህ በታች አቅርበነዋል። በባንዳ ዐማሮች ላይ የተወሰደው እርምጃ አስተማሪ ይመስለኛል። ሰውን ያክል ነገር ገድሎ እስከማቃጠል ያደረሰው በደል ምን ቢሆን ነው ብሎ የማይጠይቅ አእምሮ መቼም ቢሆን ሊማር ስለማይችል ቀጣይ ተረኛ መሆኑ አይቀርለትም። ጠቅለል አድርገን ሪፖርቱን ስናየው በመርሳ ወረዳ ለሕዝብ ተብለው የተቋቋሙ ግን ምንም ያልፈየዱ የወያኔ መሥሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል። ለመዘርዘር ያክል፤

1. የሀብሩ/መርሳ ከተማ ፍ/ቤት
2. የመርሳ ከተማ አስተዳደር ሁሉም ጽ/ቤቶች
3. ፋይናንስ ጽ/ቤት
4. ገቢዎች ጽ/ቤት
5. መሬት አስተዳደር ጽ/ቤት
6. አሰተዳደርና ፀጥታ ጽ/ቤት
7. የህዝብ ቅሬታ ሰሚ ጽ/ቤት
8. የመርሳ ከተማ ቀበሌ 01 አስተዳደር ጽ/ቤት
9. የመርሳ ከተማ ቀበሌ 02 አስተዳደር ጽ/ቤት

በአጠቃላይ የከተማው መንግሥት ጽ/ቤቶች ሁሉም ወድመዋል።

የወያኔ አገልጋይ ግለሰቦች ንብረት

1.  በትውልድ ትግሬ የሆኑ ወያኔዎች 16 ቤቶች ተቃጥለዋል።
2. በትውልድ ዐማራ የሆኑ የወያኔ አገልጋዮች 22 ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተቃጥለዋል።
3. ሲርንቃ ላይ ተጨማሪ የ2 የወያኔ አገልጋይ ቤቶችና 2 መኪናዎች ወድመዋል።
4. ሊብሶና መሀል አምባ 2 ክሬቸር ተቃጥለዋል። የአሳማ እርባታውም ወድሟል።
5. ቡሆሮ(09) ቀበሌ የባንዳዎች ቤት እና የእንስሳት ድርቆሽ ተቃጥሏል።
6. ዙፋን አቦ(08) ቀበሌ የቀበሌ አስተዳዳሪው (ፈንታው ታደሰ) እና በእርሱ ዙርያ ያሉ እነ ይመር አልዩ፣ ታደሰ… እና የሌሎች ባንዳዎች ንብረትና ቤት ተቃጥሏል።
7. ኩሌ እና ዳሪሞ(07)ቀበሌ የባንዳ ቤቶች እና መኖ ድርቆሽ ወድሟል።
8. ነኒ በር እና ጭስ ቀዬ በርካታ ተሸከርካሪዎች ወድመዋል።

ሕዝብ በወሰደባቸው እርምጃ የሞቱ ወያኔዎችና የወያኔ አገልጋዮች፤

1. የሀብሩ ወረዳ ፍ/ቤት ዋና ዳኛ እና ኃላፊ የሆነው አቶ ከፈለኝ የተባለ ባንዳ ባለቤቱ ወያኔ በመሆኗ ምክንያት በመርሳ ብዙ በደል ፈፅሟል። ከዚህም በዘለለ በባለቤቱ አይዞህ ባይነት ሁለት ሰዎችን ተኮሱ መቷል። በዚህም የተቆጣው ሕዝብ ተቀጥቅጦ እንዲሞት ሆኗል። የአስከሬኑ አመድ ከአንድ ቀን በኋለ ታፍሷል።
2. የዚሁ ባንዳ ወያኔዋ ባለቤቱ ለጊዜው የተረፈች ቢሆንም ጥር 21 ቀን 2010 ዓም ሞታለች።
3. በሊብሶና መሀል አምባ 2 ባንዳዎች በተመሳሳይ በሕዝብ ተገድለዋል።

በዚህ ሁሉ ሒደት የተከፈለ መስዋእትነት

1. 12 ዐማሮች በአጋዚ ጥይት ተሰውተዋል፤
2. ከ500 ዐማሮች (ከምንም የሌሉበት) ታስረው እየተሰቃዩ ይገኛል። (በነገራችን ላይ በተቃውሞ የነበሩ ሁሉም በሚባል መልኩ አልታሰሩም፤ አብዛኛዎቹ በአካባቢው ስለተገኙ ብቻ ሰለባ የሆኑ ናቸው)

ዛሬ ያለበት ሁናቴ፤

1. ዛሬ የሀብሩና የመርሳ ሕዝብ እስረኞችን ለማስፈታት ወጥቶ ነበር፤ ሆኖም 2 ዐማሮች በአጋዚ ጥይት ተመተዋል።
2. ወልዲያ የተጠራውን አድማ ተላልፈው ሱቆቻቸውን የከፈቱ ሰዎች ንብረት ተቃጥሏል።
3. ከወያኔዎች ጋር በመሆን ሕዝብን ያስገደሉ ሰዎች ተለይተዋል።

ቀጣይ ማሳሰቢያ፤

የሚከተሉት ሰዎች ከወሎ ዐማሮች ማሰጠንቀቂያ እንዲሰጣቸው መልእክት የተላለፈላቸው ናቸው። ሆኖም ማስጠንቀቂያውን ተላልፈው ቢገኙ ለሚወሰድባቸው እርምጃ ኃላፊነቱን እነርሱ ይወስዳሉ ማለት ነው፤ ምክሩ የዘመድ ቤተሰብ ወግ እንደሆነ ልብ ይሏል። የባንዳዎቹ ስም ዝርዝር፤

1. ፈንታየ ጥበቡ (የሀብሩ ወረዳ ክልል ምክር ቤት ተወካይ)
2. በሪሁን መኮንን
3. ሳጅን ዝናቤ (ከሁሉም የበለጠ ጠላት እንደሆነ ተሰምሮበታል)
4. ደሳለ ሹሙ
5. ዋሲሁን ሞላ
6. መርሳ ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ
7. ሻምበል (የቀድሞ የመርሳ ማዘጋጃ ቤት ኃላፊ)
8. ዳኛቸው እሸቱ
9. መንገሻ ይመር
10. አበበ ፈንታው (ተባባሪ)

ስለሆነም ከዚህ በላይ ስማቸው የተጠቀሱ ሰዎች ሊመከሩ እንደሚገባ ማስጠንቀቂያ ተላልፏል።

(Muluken Tesfaw)


“ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ። ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™ አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው።

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions, Politics Tagged With: eprdf, Right Column - Primary Sidebar, tplf, Woldiya Massacre

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule