• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ – የኢትዮጵያ ጉዳይ

December 15, 2014 05:52 pm by Editor Leave a Comment

ጋዜጣዊ መግለጫ

ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ-የኢትዮጵያ ጉዳይ በፍትሕ ለሚያምኑ ድርጅቶችና ሰዎች በሙሉ መልካም ምኞቱን እየገለጸ በቫቲካን ድጋፍ በመርዝ ጋዝ ጭምር በመጠቀም ኢትዮጵያ ላይ ስለ ተፈጸመወ የፋሺሽት የጦር ወንጀል የሰው እልቂትና እጅግ ከፍ ያለ ውድመት  የካቲት 12-14 ቀኖች 2007 ዓ/ም ወይም በዚያን ሰሞን በየሐገሩና በየከተማው የመታሰቢያ ክብረ በዓል በማዘጋጀት እንዲዘክሩት ግብዣውን በትሕትና ያቀርባል።

እንደሚታወቀው፤ ፋሺሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በወረረችበት በ1928-34 ዘመን አንድ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከመጨፍጨፋቸው በላይ 2,000 ቤተ ክርስቲያኖችና 525,000 ቤቶች ወድመዋል። እንዲሁም በሚሊዮን የሚቆጠሩ እንስሳት አልቀዋል። በተለይ፤ በየካቲት 12-14 ቀኖች 1929 ዓ/ም ፋሺሽቶች አዲስ አበባ ከተማ 30000 ኢትዮጵያውያንን እንደ ጨፈጨፉ የታወቀ ነው። ስለዚህ ማሕበራችን በሚያከናውነው ዓለም አቀፍ ዘመቻ:

(ሀ) ኢጣልያ ተገቢውን ካሣ ለኢትዮጵያ እንድትከፍል፤

(ለ) ቫቲካን የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ እንድትጠይቅ፤

(ሐ) ኢጣልያና ቫቲካን ከኢትዮጵያ የተዘረፉትን ንብረቶች እንዲመልሱ፤

(መ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኢጣልያኖች በኢትዮጵያ ላይ የፈጸሙትን ወንጀል እንድትመዘግብ፤ እና

(ሰ) አፊሌ በምትሰኛ የኢጣልያ ከተማ ለጦር ወንጀለኛው ለግራዚያኒ በቅርቡ የተቋቋመው መታሰቢያ እንዲወገድ እየጣረ ነው።holding heads

በዚህም ዓመት በየካቲት 12 ሰሞን እንዲከናወን የሚጠበቀው የመታሰቢያ ክብረ በዓል ቀን፤ በጸሎት፤ በጉባኤ/በስብሰባ፤ እና/ወይም በሰላማዊ ሰልፍ እንዲሆን ይጠበቃል። ማሕበሩ፤ በዚያን ጊዜ የሚሰራጭ የአቤቱታ ደብዳቤዎች ያዘጋጃል።

ማሕበሩ ከፍ ካለ ምሥጋና ጋር የሚያስታውሰው፤ ባለፈው ዓመት የካቲት 12 የመታሰቢይ ቀን የተከበረው በ30 ከተሞች ሲሆን እነርሱም አዲስ አበባ፤ ዋሺንግተን ዲ.ሲ.፤ ኒው ዮርክ፤ ዳላስ፤ ሒዩስተን፤ አትላንታ፤ ሚኒያፖሊስ፤ ሲያትል፤ ሎዛንጀለስ፤ ዴንቨር፤ አውሮራ፤ ቺካጎ፤ ቦስተን፤ ታምፓ፤ ላስቬጋስ፤ ማያሚ፤ ኮሎኝ፤ ሙኒክ፤ ስቶክሆልም፤ ሮም፤ ኢየሩሳሌም፤ ቴልአቪቭ አምስተርዳም፤ ዘሔግ፤ ጃሜይካ፤ ሲድኒ፤ ቫንኩቨር፤ ጆሐንስበርግ፤ ዱባይ፤ እና ለንደን ነበሩ። በዚህ ዓመትም በነዚህና በሌሎች ከተሞች በሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ክብረ በዓሉ በሞቀ ሁኔታ እንደሚከበር ይታመናል።

ለተጨማሪ መረጃ ከላይ የተጠቀሰውን ድረ-ገጽ መመልከት ይቻላል።

ቸሩ የኢትዮጵያ አምላክ፤ ለሐገራችን የሚያስፈልገውን ፍትሕ እንድናስገኝ ያበርታን።

PRESS RELEASE

The Global Alliance for Justice – The Ethiopian Cause (GAJEC) presents its compliments to all institutions, and people who believe in justice and calls on them to join and participate in the international event for the commemoration, during or around February 19-21, 2015, of the Ethiopian martyrs, victims of the Italian Fascist war crimes in Ethiopia, with the complicit support of the Vatican, as well as the vast destruction that was inflicted using various war materials including the forbidden mustard poison gas.

It is recalled that during the 1935-41 Italian Fascist occupation of Ethiopia, one million Ethiopians were massacred, 525,000 homes and 2,000 churches as well as millions of animals were destroyed. Therefore, GAJEC has been conducting a global campaign for:

(a) adequate reparations by Italy to Ethiopia;

(b) a Vatican apology to Ethiopia;

(c) restitution of looted Ethiopian properties by Italy and the Vatican;

(d) UN recognition of the Italian war crimes in Ethiopia; and

(e) dismantlement of the mausoleum recently established at Affile, Italy for the Fascist war criminal, Rodolfo Graziani.

GLOBAL_ALLIANCEThe February, 2015 commemoration event is expected to be conducted in the form of public demonstrations at the Italian/Vatican embassies/consulates to which GAJEC’s formal letters of appeal would be submitted, meetings/conferences/symposia, and/or prayers.

GAJEC recalls with appreciation all those supporters of justice who arranged the commemoration event in February, 2014 at Addis Ababa; Washington, DC; New York; Dallas; Houston; Atlanta; Minneapolis; Seattle; Los Angeles; Denver; Aurora; Chicago; Boston; Tampa; Las Vegas; Miami; Cologne; Munich; Stockholm; Rome; Jerusalem; Tel Aviv; Amsterdam; The Hague; Jamaica; Sidney; Vancouver; Johannesburg; Dubai; and London. It is greatly hoped that supporters of justice against Fascist war crimes in Ethiopia in these and other cities throughout the world would arrange the event during February, 2015.
____________________________________________________________________________________
Global Alliance for Justice – The Ethiopian Cause:
www.globalallianceforethiopia.org; info@globalallianceforethiopia.com
4002 Blacksmith Drive, Garland, TX 75044; Phone: (214)703 9022

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “ዛሬ ‘ኃያል ነን’ የሚሉ ሀገራት ኢትዮጵያ ላይ በሚዲያ /በመረጃ/፣ በዲፕሎማሲ፣ በሳይበር እና በተልእኮ የተቀነባበረ ‘ግራጫ ጦርነት’ እያካሄዱባት ነው” ጠ/ሚ ዐቢይ July 7, 2022 10:03 am
  • የኦሮሞ ልሂቃንና ፖለቲከኞች በአማራ ተወላጆች ላይ እየደረሰ ያለውን “የዘር ማጥፋት” ወንጀል እንዲያወግዙት አብን ጠየቀ July 6, 2022 01:38 pm
  • “አማራን ኦሮሚያ ውስጥ የመግደል እና የመጨፍጨፍ እቅድ የኦነግ ሳይሆን የኦሮሚያ ብልጽግና ነው” አቶ ሃንጋሳ July 6, 2022 01:53 am
  • “በኢትዮጵያዊያን የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት ሀገሪቱን ማተራመስ አለብን” አይማን አብድልአዚዝ ግብጻዊው ፖለቲከኛ July 5, 2022 12:57 pm
  • ባልደራስ የአገርን ደኅንነት አደጋ ላይ በመጣል ሊጠየቅ ይገባዋል ተባለ July 1, 2022 09:23 am
  • “ሚካኤል ችግኝ ነው። … ችግኝ ይተክላል” ቴዲ አፍሮ June 29, 2022 03:30 am
  • “የእኔን ልጆችና የልጅ ልጆች (22ቱንም) የቀበርኩት እኔ ነኝ” አቶ መሀመድ የሱፍ ከምዕራብ ወለጋ June 28, 2022 01:07 pm
  • የገዳ ሥርዓት እና የኦሮሞ ገዢ መደብ June 20, 2022 11:34 pm
  • “የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው” ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል June 12, 2022 07:09 pm
  • የሰሜን ምዕራብ ዕዝና የአማራ ልዩ ኃይል ተከዜ ክፍለ ጦር ዕውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው June 12, 2022 06:21 pm
  • ሀገር በቀል ባህላዊ የግጭት አፈታቶችን በተገቢው በመጠቀም ዘላቂ እርቅና ሰላምን ማምጣት ይቻላል June 12, 2022 05:40 pm
  • የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በገረጂና በቀበና ያስገነባቸውን የመኖሪያ አፓርትመንቶች አስመረቀ June 12, 2022 05:35 pm
  • በኦነግ ሸኔ ፈርሶ የነበረውና ወታደራዊ ጠቀሜታ ያለው ድልድይ ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት ጀመረ June 10, 2022 09:13 am
  • ጃዋር በዳውድ ኢብሣ ቀይ መስመር ተሰመረለት June 8, 2022 12:59 pm
  • ወልቃይት: ቢመረንም ለመዋጥና ራሳችንን ለመመልከት እንሞክር June 8, 2022 11:53 am
  • እብድ ይሻለዋል እንጂ አይድንም፤ ሐጂ ጃዋር አሁን ለምን ብቅ አለ? June 8, 2022 05:59 am
  • ሕዝብ ድምፅ የነፈጋቸው “ፓርቲዎች” የሽግግር መንግሥት ይቋቋም አሉ June 7, 2022 01:11 am
  • “አድጌ እንደናንተ መሆን እፈልጋለሁ” June 5, 2022 06:58 pm
  • በሳምንት ለ100 ያህል ሕሙማን አገልግሎት የሚሰጥ የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል ሥራ ጀመረ May 30, 2022 02:20 am
  • የጥቁር አንበሳ ዕጩ መኮንኖች (ካዴቶች) ተመረቁ May 29, 2022 04:01 pm
  • “ኢትዮጵያን መንካት አይቻልም!!” በሚል ቁጭት ነው እየሠራን ያለነው May 29, 2022 01:04 pm
  • “ከሞፈርና ቀንበር ወደ ትራክተር” በሚል መርህ ለአማራ ገበሬዎች የግብርና ሜካናይዜሽን ተሰጠ May 29, 2022 02:02 am
  • ኢትዮ 360 “የወያኔ፣ የጁንታ ሚዲያ ነው” – ባለከዘራው ጄኔራል May 27, 2022 02:51 am
  • “እኛ የምናውቀው ነገር የለም፤ የሚያጣሉን ፖለቲከኞች ናቸው” የአማራ ወዳጃቸውን አደራ ቤት የመለሱ የቅማንት ተወላጅ May 27, 2022 01:40 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2022 · Goolgule