• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ጀግና!

December 23, 2014 12:43 am by Editor 2 Comments

ማን ነው እሱ አንበሳ ፤ ክህደትን ከሀዲ

በመላ ምርኮ ጣይ ፤ የሐበሻ ጋንዲ

ታሪክ ሠሪ አርበኛ ፤ ልበ ሙሉ ጀግና

ምርጥ ብርቅ ዜጋ ፤ ኮስታራ ቆፍጣና

በንስር ክንፎቹ ፤ አየር ላየር ሔዶ

ሽው ባይ እንደ ነፋስ ፤ ዱብ እንደ በረዶ

ምርኮን በዓይነት ይዞ ፤ ጠፍንጎ ቀፍድዶ

መቸ ይህ ብቻ ነው ፤ ቆራጡ ሳተና

ከእኛ ጋር የሆኑ ፤ አሉን ብዙ ገና

እውነት መሰላቹህ? ፤ ቢመስል ደናና

ምንም እንዳልከፋው ፤ ቢታይ ብሎ ዘና

ልክ እንደተመቸው ፤ ቢስቅ በገናና

ሀገር ሕዝብ የጠላ ፤ ከጦር ማን አለና

ለማን ሲል ገባና ፤ አይደል ለጅል ዝና

ለእናት ሀገሩ እንጅ ፤ ላለበት አደራ

ለወገኑ እንጅ ፤ ሊያድን ከመከራ

አይደለም ለቡድን ፤ ለጎጥ ለደንባራ

ለጠባብ ጥርቅም ፤ ለቅጥረኛ ጎራ

ከነ አካይስት በቀር ፤ ከነ ሕልመ መና

ከነ የጥፋት ልጅ ፤ ከነ ዓይኑ ገና

ከቡድኑ ግብረ አበር ፤ ከነ ቅስም ሰናና

ታንከኛው የኛ ነው ፤ መድፈኛውም የኛ

እግረኛው የኛ ነው ፤ የሀገር ምርኮኛ

ሁሉም ነው ዘብ ቋሚ ፤ ለሀገሩ አርበኛ

አይደለም የማንም ፤ ምንትስ ቅጥረኛ

ባንዳ የባንዳ ልጅ ፤ የወገን ደመኛ

የገዛ ሀገሩን ፤ ገሎ ሟች አድመኛ

አይደለም ጦራችን ፤ ከንቱ ሽብርተኛ

ቀን ነው የሚጠብቀው ፤ ያችን ምቹ ሰዓት

ያገሩን ጠላቶች ፤ ጉድ የሚያደርግበት፡፡

ታሕሳስ 13 2007ዓ.ም.

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Literature

Reader Interactions

Comments

  1. Tade says

    December 27, 2014 10:42 am at 10:42 am

    Dear Argaw Bedhaso,

    I am surprised not to see the word Oromo or Oromiya in your poem. When do you think you would stop using your offensive languages and calm down, accept the reality and start discussing positively any issues you have with any person, party or ethnic group?
    May God give you that chance.

    Reply
  2. Tade says

    December 27, 2014 10:44 am at 10:44 am

    Even the picture you used speaks a thousand words about your fixation to the past. Mekabr yalewun neftegna yastawusal.

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm
  • “በዚህ ዓመት መጨረሻ ትግራይን እንቆጣጠራለን”፤ ቲፒኤፍ July 22, 2025 01:28 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule