• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ጀግና!

December 23, 2014 12:43 am by Editor 2 Comments

ማን ነው እሱ አንበሳ ፤ ክህደትን ከሀዲ

በመላ ምርኮ ጣይ ፤ የሐበሻ ጋንዲ

ታሪክ ሠሪ አርበኛ ፤ ልበ ሙሉ ጀግና

ምርጥ ብርቅ ዜጋ ፤ ኮስታራ ቆፍጣና

በንስር ክንፎቹ ፤ አየር ላየር ሔዶ

ሽው ባይ እንደ ነፋስ ፤ ዱብ እንደ በረዶ

ምርኮን በዓይነት ይዞ ፤ ጠፍንጎ ቀፍድዶ

መቸ ይህ ብቻ ነው ፤ ቆራጡ ሳተና

ከእኛ ጋር የሆኑ ፤ አሉን ብዙ ገና

እውነት መሰላቹህ? ፤ ቢመስል ደናና

ምንም እንዳልከፋው ፤ ቢታይ ብሎ ዘና

ልክ እንደተመቸው ፤ ቢስቅ በገናና

ሀገር ሕዝብ የጠላ ፤ ከጦር ማን አለና

ለማን ሲል ገባና ፤ አይደል ለጅል ዝና

ለእናት ሀገሩ እንጅ ፤ ላለበት አደራ

ለወገኑ እንጅ ፤ ሊያድን ከመከራ

አይደለም ለቡድን ፤ ለጎጥ ለደንባራ

ለጠባብ ጥርቅም ፤ ለቅጥረኛ ጎራ

ከነ አካይስት በቀር ፤ ከነ ሕልመ መና

ከነ የጥፋት ልጅ ፤ ከነ ዓይኑ ገና

ከቡድኑ ግብረ አበር ፤ ከነ ቅስም ሰናና

ታንከኛው የኛ ነው ፤ መድፈኛውም የኛ

እግረኛው የኛ ነው ፤ የሀገር ምርኮኛ

ሁሉም ነው ዘብ ቋሚ ፤ ለሀገሩ አርበኛ

አይደለም የማንም ፤ ምንትስ ቅጥረኛ

ባንዳ የባንዳ ልጅ ፤ የወገን ደመኛ

የገዛ ሀገሩን ፤ ገሎ ሟች አድመኛ

አይደለም ጦራችን ፤ ከንቱ ሽብርተኛ

ቀን ነው የሚጠብቀው ፤ ያችን ምቹ ሰዓት

ያገሩን ጠላቶች ፤ ጉድ የሚያደርግበት፡፡

ታሕሳስ 13 2007ዓ.ም.

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Literature

Reader Interactions

Comments

  1. Tade says

    December 27, 2014 10:42 am at 10:42 am

    Dear Argaw Bedhaso,

    I am surprised not to see the word Oromo or Oromiya in your poem. When do you think you would stop using your offensive languages and calm down, accept the reality and start discussing positively any issues you have with any person, party or ethnic group?
    May God give you that chance.

    Reply
  2. Tade says

    December 27, 2014 10:44 am at 10:44 am

    Even the picture you used speaks a thousand words about your fixation to the past. Mekabr yalewun neftegna yastawusal.

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm
  • የተመሠረተው የፋኖ አደረጃጀት ዋነኛ ዓላማው ድርድር መሆኑ ተነገረ May 14, 2025 11:07 pm
  • ከፍተኛ የፋኖ አመራሮች መገደላቸው ተነገረ May 6, 2025 10:40 pm
  • ሃይማኖትን ለተራ የፖለቲካ ሸቀጥ ማዋል ውርደት ነው April 24, 2025 12:43 am
  •  የኬሪያ ኢብራሒም ኑዛዜ “ብትንትናችን ወጥቷል” April 22, 2025 12:08 am
  • ለወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አመራሮች ወታደራዊ ሥልጠና ተሰጠ April 16, 2025 11:44 pm
  • ዓቅም እንደሌለው የገመገመው ሻዕቢያ ፊቱን ከጦርነት ወደ ዲፕሎማሲ እያዞረ ነው   April 15, 2025 12:32 am
  • “አንድ የፋኖ ተቋም (የእስክንድር) ተመሥርቷል፤ ሌሎቹ ደግሞ እንዲሁ አንድ ተቋም መሥርተው ወደዚህ ይመጡ” አበበ ጢሞ April 11, 2025 12:07 am
  • መለስ (ለገሰ) ዜናዊ – ተዋርዶ ያዋረደን! April 9, 2025 10:28 pm
  • የተከዜ ዘብ: የሉዓላዊነት መጠበቂያ April 8, 2025 11:49 pm
  • አዲስ አበባ አስተዳደር የሪፖርተርን የተዛባ መረጃ ኮነነ፤ ሕጋዊ እርምጃ እወስዳለሁ አለ April 8, 2025 10:06 pm
  • ሀሰተኛውን የሪፖርተር ዘገባ ንግድ ባንክ በጽኑ ተቃወመ፤ እርማትም ጠየቀ April 8, 2025 09:48 pm
  • “ኦሮሚያ ላይ ወይም ሌላ ቦታ ላይ ስታደርገው ከነበረ ትግራይ ወስጥም የማታደርግበት ምንም ምክንያት አይኖርህም” ነው ጌታቸው ረዳ April 7, 2025 10:22 pm
  • “TPLF’s belief in a strong federal government was always tied to its own dominance in Addis Ababa” April 7, 2025 10:15 pm
  • Counter-Video by EBC Challenges EBS Broadcast, Sparks Public Outcry Over Alleged Misinformation March 31, 2025 02:36 am
  • የኤሊያስ መሠረትን ፌክ መረጃ ማን ያጋልጥ? February 19, 2025 06:00 pm
  • አዘርባጃን፡ የሻዕቢያን ሸምቀቆ ማጥበቂያ?! February 19, 2025 12:29 am
  • የአሜሪካ ድምፅ/ቪኦኤ ይዘጋ ተባለ  February 12, 2025 03:37 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule