• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ሽመልስ አብዲሳ አዲሱ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ኃላፊ

November 5, 2018 02:23 am by Editor 2 Comments

ለበርካታ ወራት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ፍጹም አረጋ ወደ ቀድሞ መሥሪያ ቤታቸው የኢንቨስትመንት ጽ/ቤት እንደሚመለሱ ከተነገረ ወዲህ ቦታቸውን የሚተካው ማን እንደሚሆን እስካሁን አልታወቀም ነበር።

ዛሬ ከተለያዩ ምንጮች የተሰራጨው መረጃ እንደሚያመለክተው አቶ ሽመልስ አብዲሣ የፍጹም አረጋን ቦታ ተክተው እንደሚሠሩ ታውቋል።

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በአዲስ መልክ በተደራጀው “ፕሬስ ሴክሬተሪ” ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2011 ዓ.ም. ከቀኑ በ8:00 ላይ በጽ/ቤቱ አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ የሚሰጥ ሲሆን ሹመቱም በዚሁ ጊዜ ይፋ እንደሚገለጽ ይነገራል።

አቶ ሽመልስ አረጋ በቡድን ለማ (ቲም ለማ) ውስጥ ቁልፍ ቦታ የነበራቸው የለውጡ አካል ሲሆኑ የኦዴፓ እና ኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ አባል ናቸው።

አቶ ሽመልስ በኦሮሚያ ክልል የኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ፤ በመቀጠልም የከተማና ቤቶች ልማት ምክትል ኃላፊ በመሆን የኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮትን የመሩ ናቸው።

አቶ ፍጹም በቲዊተርና በፌስቡክ መረጃዎችን በመልቀቅ በጥሩ ሁኔታ ግንኙነት ሲያደርጉ እንደቆዩ ቢነገርላቸውም ከጠ/ሚ/ር ዐቢይ ጋር ለመገናኘት የሚያዙ ቀጠሮዎችን በማዛባት ብቻ ሳይሆን እጅግ በተደጋጋሚ የሚደወልላቸውን ስልክ ባለመመለስ፣ ለሚላክላቸው አጭር የጽሁፍ መልዕክት (ቴክስት) ምላሽ ባለመስጠት ወዘተ ኃላፊነታቸውን ባግባቡ እንዳልተወጡ በግል ሳይሆን በድርጅት ደረጃ ጠ/ሚ/ሩን ለማግኘት ጥረት ያደረጉ ምሬታቸውን ይገልጻሉ። ከአቶ ሽመልስም ከዚህ የተሻለ እንደሚጠብቁ ይናገራሉ።

አቶ ሽመልስ የኦዴፓ እና የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ መሆናቸው የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በፌዴራል መንግሥት ውስጥ ከሚገኙት ዐቢይ አህመድ፣ ወርቅነህ ገበየሁ፣ አዳነች አቤቤ፣ ወዘተ ቀጥሎ ተጨማሪ የኦዴፓ ኃይል ሆነው  መምጣታቸው አንዳንዶች የህወሓት የበላይነት በኦዴፓ የመተካት ሁኔታን ያሳያል ይላሉ።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ™

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. gi Haile says

    November 6, 2018 06:24 am at 6:24 am

    Any party or leaders need trusted officials this not just in Ethiopia any where in the world for the last 2000 years. That is why TPLF deligated thousands of TPLF members in all regions to spy over all regions and violayed the Federal stature . Ptess secretary and PM office chief of staff can be anybody when itcomes to trust and confidentiality. Nothing wrkng with such appointment. TPLF feferal appointment totally invasion of all region and forign affairs department. PM Abiy appointement fare and based on skills and professionalism. Way to go!

    Reply
  2. Sergute Selassie says

    November 7, 2018 02:43 pm at 2:43 pm

    እስኪ መጀመሪያ ተግባራቸውን እንይ። አብሶ ከኦነጋውያን መንፈስ ጋር ካልተጋቡ፤ ለለውጡ ታማኝ ከሆኑ ለዜግነታቸው ከማለት ያለፈ መሆንን ካሳዩ ስጋቱ ይደረስበታል። ኦህዴድ እራሱ ፈተና ውስጥ ስለሆነ ብሄራዊ ግዴታውን እንዲወጣ ካስቻለው በአደብ መከታተል ይበጃል። አብሶ ኮነሬል ጎሹ ወልዴ የጠ ሚኒስትሩ አማካሪ ከሆኑ ወጣ ገቦች መልክ ይይዛሉ ብየ አስባለሁኝ። በወሮ አዳነች አቤቤ በኩል ጥንካሬ እንዳላቸው ተከታትያለሁኝ፤ ከዞጋቸው ጋር ዜግነታቸውን እንዴት አጣጥመው እንደሚጓዙ ለማዬት ጊዜ ያስፈልግ ይመስለኛል። ምስክርነት መስጠት ዛሬ ላይ አስፈሪ እየሆነ ነው።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የጃኖ ስጦታና የዶሮ ፖለቲካ በጎንደር March 10, 2026 09:24 am
  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule