• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የሰላም ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ብርሃኑ ታሰረ

November 7, 2014 08:12 pm by Editor 1 Comment

ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በማስተባበርና በማቀራረብ እርቅ ለማስፈን እንደሚንቀሳቀስ የሚነገርለት የመግባባት፣ አንድነትና ሰላም (ሰላም) ማህበር ስራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ብርሃኑ መታሰሩን ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ አቶ ፋንታሁን የታሰረው ‹‹የሰላም ጥሪ›› በሚል ነጭ ሰንደቅ አላማ በማውረብለብና የማህበሩን አላማ የሚገልጹ፣ እንዲሁም ማህበሩ በአሁኑ ወቅት ለአገሪቱ ችግር የሚላቸውን ጉዳዮች በዝርዝር የያዘ በራሪ ወረቀት ለህዝብ በመበተን ማህበሩን በማስተዋወቅ ላይ በነበረበት ጊዜ እንደሆነ ታውቋል፡፡

በራሪ ወረቀቱ የህሊና እስረኞች መፈታት እንዳለባቸው፣ መንግስት በሀይማኖቶች ላይ ጣልቃ መግባት እንደሌለበት፣ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ዜጎችን ማፈናቀሉ እንዲቆምና መንግስት በተቋማት ላይ ከሚያደርገው ጣልቃ ገብነት እንዲቆጠብ የሚመክሩ ሀሳቦች እንዳሉበት ለማወቅ ተችሏል፡፡

ነጭ ሰንደቅ አላማ ሲያውረበልብ፣ የማህበሩን አላማና በህዝብ ላይ አሉ ያላቸውን ችግሮች ለህዝብ ሲያስተዋወቅ የተያዘው አቶ ፋንታሁን ህዝብን ለማነሳሳትና አመጽ ለመቀስቀስ ሙከራ በማድረግ በሚል እንደተከሰሰም ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

አቶ ፋንታሁን እሁድ ጥቅምት 23 ሽሮ ሜዳ አካባቢ በራሪ ወረቀት ሲበትን ተይዞ ላዛሪስት በሚባለው ፖሊስ ጣቢያ ታስ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡ (ምንጭ እና ፎቶ: ነገረ ኢትዮጵያ / Negere Ethiopia)

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: News Tagged With: Left Column

Reader Interactions

Comments

  1. በለው ! says

    November 7, 2014 11:10 pm at 11:10 pm

    አቶ ፋንታሁን ህዝብን ለማነሳሳትና አመጽ ለመቀስቀስ ሙከራ በማድረግ በሚል ተከሰሰ:
    “ነጭ ሰንደቅ አላማ ሲያውረበልብ፣ ለሕዝብ በሰጠው በራሪ ወረቀቱ ላይ፡_
    * የህሊና እስረኞች መፈታት እንዳለባቸው፣!
    *መንግስት በሀይማኖቶች ላይ ጣልቃ መግባት እንደሌለበት፣!
    * በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ዜጎችን ማፈናቀሉ እንዲቆም!
    *መንግስት በተቋማት ላይ ከሚያደርገው ጣልቃ ገብነት እንዲቆጠብ!
    የሚመክሩ ሀሳቦችንና የማህበሩን አላማና ለህዝብ ሲያስተዋወቅ ነው።አራት ነጥብ።
    *******************!
    ***መንግስት ያሠረው በበራሪ ወረቀቱ ላይ ያለውን ፈፅሜአለሁ ምንአገባህ ብሎ ነው?
    ***በሕገመንግስቱ ይህ ለገዢው ፓርቲ ብቻ ይፈቀዳል ብሎ ነው?
    ***ይህንን ድርጊቴን ህዝብ የመቀበል ግዴታ አለበት ብሎ ነውን?
    ***ሕዝቡ እየተሰደበ እየተረገጠ በትናንሽ ጥቅማጥቅም ተይዞ ይኖራልና ችግሩን አትንገረው ብሎ ይሆን?
    ***ይህ ሌላ አማራጭ የሌለው ሕዝብ በሙሉ ፍቃደኛነት ሊረገጥ ተስማምቷል ብሎ ነው?
    *** ለእኛ በእኛ ሰው የሆነ ያለእኛ ምንም የማይሆን ግን ተበታትኖ የሚጠፋ ነው ብሎ ተማምኖ ይሆን?
    *** በፈጣንና አሳላጭ መንገድ በቅፅበት የሚያድገው ከሕዝብ በላይ ከመንግስት በታች የሆነው ቡድን ይሆን?
    ***የነጭ ባነዲራ ትርጓሜ ያልገባቸው ብጥብጥ ወዳድ(እነጭር ሲል አንወድም ይሆኑ?)
    *** ይህ ጭፍን ደጋፊ(ተደጋፊ)…ጭፍን ተቃዋሚ(አቋቋሚ) ዕርቅ ሰላም አንድንት ኀብረት ያቃዣቸው ይሆኑ?
    ***በእርግጥም አውራው ገዢ ፓርቲ ተራራ ውጡና፣ ገደል አቋርጡና ጉልበቴን ፈትሹ ብሎ እየገፋ ይሆን?
    *** መንቀሳቀስ፣ መዘዋወር፣ መሰለፍ፣ መሰብሰብ፣ በከልልና በክልከላ ከተለወጠ ዜግነት ቀርቶ በሊዝ መኖር ተጀመረ?
    ***በውስጥ የብሔርና ቋንቋ ብጥብጥ የቡድን መናቆር ትርፋማ የሆኑ ተደራጅተው አቆብቁበው እየጠበቁ ይሆን?
    “ማንም ሰው በፖለቲካ አመለካከቱ አልታሰረም! ሊታሰርም አይገባም!ኢህአዴግ ከስሕተቱ ይማራል! ከተባለ..የሰላም ማኅበር ማቋቋምና የህዝብ ብሶትን ለመንግስት ማሳወቅ በየትኛው ሕግና ሰንደቅ ወንጀለኛ ያደርግ ይሆን?
    _____ለመሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ መከላከያ ለሕዝብ፣ ለሀገር ሉዓላዊነት ከቆመ ይህንን የተበላሸ(የበሰበሰ) ሥርዓት መምከር ወይንም የከፋ ውጥንቅጥ ውስጥ ከመግባታችን በፊት ማንአለብኝነት፣ የህዝብ ንቀት፣አምባገነን፣ የወሮ-በላ ቡድን እንዲወገድ አስተዳደሩን በሠላም ተረክቦ ለፍትሀዊ አስተዳዳር ማስረከብ ሀገራዊ ቃለ-መሐላ ግዴታ የገባበት፣ ኀላፊነትም የወሰደበት ለግለሰብና ለፖለቲካ ፓርቲ ዕድገት፣ ብልፅግና ሳይሆን ለሕዝብ ሠላምና ደህንነት መሆኑን አይዘንጋ!። ሠላም ለሁሉም።

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የሲኖዶሱ ውዝግብ አካሄድና መጪው የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ February 6, 2023 02:03 am
  • የእሁዱ ሰላማዊ ሰልፍ ተራዘመ፤ ተጠባቂው ዕርቅ ፍንጭ እያሳየ ነው February 3, 2023 05:17 pm
  • የብላቴ: የውጊያ ማርሽ ቀያሪ ሠራዊት መፍለቂያ ማዕከል February 3, 2023 10:06 am
  • በኢትዮጵያ 27 በመቶ የሚሆነው የአእምሮ በሽተኛ ነው ተባለ February 3, 2023 09:47 am
  • “አስደንጋጭ”! 1 ሚሊዮን ከሚጠጋ ተፈታኝ ተማሪ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገባው 30 ሺህ (3.3%) ብቻ ነው  January 27, 2023 09:11 am
  • የማይዘነጋዉ የኢትዮጵያዊያኖች የጀግንነት ተጋድሎ ታሪክ፡- ኮሎኔል ባጫ ሁንዴ (ታጠቅ) January 27, 2023 06:12 am
  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule