• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የተከለከለውን እንደተፈቀደ…

November 6, 2013 11:25 pm by Editor 1 Comment

… ይህን ሁሉ ሰብአዊ ክብራችንን ያሳጣን ዘረኛ አስተዳደር፤ ይህ አልበቃ ብሎት በታሪካችን፣ በሐይማኖታችን፣ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጋችን ሳይቀር የተከለከለን ድርጊት የመንግስት የፀጥታና የደህንነት አስከባሪ ነን በሚሉ አስተሳሰበ ድውያን ሰሞኑን በአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል በአቶ አበበ አካሉ ላይ አስገድደው የአልኮል መጠጥ በመጋት የተፈፀመባቸውን የወሲብ ጥቃት ወንጀል ማህበራችን በፅኑ ያወግዛል። በረጅም ዘመን የነጻነት ታሪካችን በግብረ ሰዶማዊነት ራሳቸው ፈቅደው ከተሰማሩ ሰዎች ውጭ ሕግ እናስከብራለን በሚሉ ኃይሎች እንዲህ አይነቱ ነውር በእኛ ትውልድ ሲፈፀም በማየታችን በህሊናችን ውስጥ ጊዜ የማይሽረው ጠባሳ አሳርፈውብናል። የመጨረሻውንም የውርደት ሸማ ሊያከናንቡን በቅተዋል።… (የመግለጫውን ሙሉ ቃል ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. andnet berhane says

    November 9, 2013 07:56 pm at 7:56 pm

    በአቶ አባብ አካሉ ላይ ተፈጸመ የሚባለው የመጠጥ ይሁን ሌላም ተግባራት በቃልና በምልጃ መልስ ለማግኘት ሳይሆን እያያንዳዱ ዜጋ ወሳኝ የሆና እርምጃ በወያኔ አሸባሪዎች ሎሌዎች ላይ የማያዳግም ክንዱን ማንሳትና ራሱን ለመጠበቅ የሚያቅደው የጎበዝ አለቃ መፍጠርና መንነቱን ማሳወቅ ይኖርባታል፡ ይህም ጉዳይ በጉምጉታ የሚታለፍ ሳይሆን ታሪክና ማንነታችንን ስለሚያበላሽ መቀጨት አለበት፡ የዚህን ድርጊት የፈጸሙ የጸትታ ኃይሎች በግለሰብ ሳይሆን በጅምላ በሁሉም ላይ እርምጃ መወሰድ አለበት፡ ምክንያቱም ሰርዓቱን ተገን በማድረግ ለሚያደርጉት ማንኛውም ጥቃት ሕዝብም በተመሳሳይ አጸፋውን መመለስ አለበት። የዚህ ጉዳይ በቂ አስረጅ በማያዝ ለዓለም ሕብረተሰብ መጋለጥና ይህ ሰርዓት ሃገር የማስተዳደር ሳይሆን በሕብረተሰቡና በቀጠናው የሚያካሄደው ሕገወጥ ተግባራት፡ ምእራባውያን በተሞክራቸው ሊማሩት ያልቻሉት ተደጋሚ ታሪካዊ ክሰት ውስጥ እንደሚጥላቸው ባለማሰብ የራሳቸውን ፍርሃት በፈጠሩት አሸባሪ የሚል ተግባር ሰላምና መረጋጋት እንዳይሰፍን፡ በዓለም አካባቢ ያሉትደካማ የስልጣን ጥማተኞች ሕዝቦችን በማግለል እየፈጠሩት አንጻር ኢዲሞክራሲ ስራአት ኢሰባዊነት የህግ በላይነት አለመከበር ቁጥጥርና ተጠያቂነት የጎደለው ተግባር እያዩ በዝምታ የሚያልፉት እኛ ጠንክረን ያለውን ስራአት ለመጋፈጥ በአንድነት ባለመቆማችን በመሆኑ፡ ከነሱ የነጻነት ጥበቃ ሳይሆን እኛው ነጻነትና እኩልነት መብታችንን ለማስከበር የምናደርገው ጠንካራ እርምጃ ወደድንም ጠላን ምእራባውያንን ማሳመን የምንችለው የኃይል እርምጃ በነሱ ጋሻ ጃግሬዎች ላይ ስንወስድ ብቻ ነው። ያለፉት ትግሎች የተካሄዱት እንዳሁኑ በቀለለና በለሰለሰ መንገድ ሳይሆን በጣም ጠንካራና አስቸጋሪ እንደነበር በትግል የነበሩት አስረጂዎች ናቸው፡ በአሁኑ ሰዓት ኤሌክትሮኒክ ዘመን ሁሉንም እመገናኛና የሚፈለገውን ለማግኘት የጠላትን እንቅስቅሴና እቅዳዊ ተግባራት ለማግኘት አስቸጋሪ ባልሆነበት ወቅት ወያኔን ለመፈለም አስቸጋር እንዳልሆነ የምናየው በመሆኑ በፍርሃት ከመገዛት በጥንካትሬ ለመታገል የሚያስችል እንቅስቃሴ ማድረግ ከወርደት ያድናል
    ድል ለመላው ተቃዋሚ ኃይሎች ውድቀት ለሕግ አልበኞች
    ኢትዮጵያ በነጻነቷዋ ተከብራ ለዘላለም ትኑር
    ምንግዜም ሕዝብ አሸናፊ ነው

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “ዐቢይ ይውረድ፣ እኛ እንውጣ፣ በተራችን እንግዛ” ስልቴዎች (ስብሃት፣ ልደቱ፤ ቴዎድሮስ) June 11, 2025 01:56 am
  • ኤሊያስ መሠረት የሚሠራው ለማነው? ለብጽልግና? ወይስ …? June 3, 2025 01:27 am
  • በግንቦት 20 – የሁለት መሪዎች ወግ May 28, 2025 02:01 am
  • በፈቃዳቸው የተመለመሉ ወጣቶች ሁርሶ ሥልጠና ጀመሩ May 22, 2025 09:11 am
  • ድብቁ ሤራ ሲጋለጥ – “ሦስትን ወደ አራት” May 21, 2025 01:01 am
  • ከትግራይ ሾልኮ የወጣው ምሥጢራዊው ሰነድ ምንድነው? May 20, 2025 09:18 am
  • በደቡብ ጎንደር በጸዳሉ ደሴ የተመሩት 72 ታጣቂዎች እጃቸውን ሰጡ May 19, 2025 02:24 pm
  • የተመሠረተው የፋኖ አደረጃጀት ዋነኛ ዓላማው ድርድር መሆኑ ተነገረ May 14, 2025 11:07 pm
  • ከፍተኛ የፋኖ አመራሮች መገደላቸው ተነገረ May 6, 2025 10:40 pm
  • ሃይማኖትን ለተራ የፖለቲካ ሸቀጥ ማዋል ውርደት ነው April 24, 2025 12:43 am
  •  የኬሪያ ኢብራሒም ኑዛዜ “ብትንትናችን ወጥቷል” April 22, 2025 12:08 am
  • ለወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አመራሮች ወታደራዊ ሥልጠና ተሰጠ April 16, 2025 11:44 pm
  • ዓቅም እንደሌለው የገመገመው ሻዕቢያ ፊቱን ከጦርነት ወደ ዲፕሎማሲ እያዞረ ነው   April 15, 2025 12:32 am
  • “አንድ የፋኖ ተቋም (የእስክንድር) ተመሥርቷል፤ ሌሎቹ ደግሞ እንዲሁ አንድ ተቋም መሥርተው ወደዚህ ይመጡ” አበበ ጢሞ April 11, 2025 12:07 am
  • መለስ (ለገሰ) ዜናዊ – ተዋርዶ ያዋረደን! April 9, 2025 10:28 pm
  • የተከዜ ዘብ: የሉዓላዊነት መጠበቂያ April 8, 2025 11:49 pm
  • አዲስ አበባ አስተዳደር የሪፖርተርን የተዛባ መረጃ ኮነነ፤ ሕጋዊ እርምጃ እወስዳለሁ አለ April 8, 2025 10:06 pm
  • ሀሰተኛውን የሪፖርተር ዘገባ ንግድ ባንክ በጽኑ ተቃወመ፤ እርማትም ጠየቀ April 8, 2025 09:48 pm
  • “ኦሮሚያ ላይ ወይም ሌላ ቦታ ላይ ስታደርገው ከነበረ ትግራይ ወስጥም የማታደርግበት ምንም ምክንያት አይኖርህም” ነው ጌታቸው ረዳ April 7, 2025 10:22 pm
  • “TPLF’s belief in a strong federal government was always tied to its own dominance in Addis Ababa” April 7, 2025 10:15 pm
  • Counter-Video by EBC Challenges EBS Broadcast, Sparks Public Outcry Over Alleged Misinformation March 31, 2025 02:36 am
  • የኤሊያስ መሠረትን ፌክ መረጃ ማን ያጋልጥ? February 19, 2025 06:00 pm
  • አዘርባጃን፡ የሻዕቢያን ሸምቀቆ ማጥበቂያ?! February 19, 2025 12:29 am
  • የአሜሪካ ድምፅ/ቪኦኤ ይዘጋ ተባለ  February 12, 2025 03:37 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2025 · Goolgule