• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

የተከለከለውን እንደተፈቀደ…

November 6, 2013 11:25 pm by Editor 1 Comment

… ይህን ሁሉ ሰብአዊ ክብራችንን ያሳጣን ዘረኛ አስተዳደር፤ ይህ አልበቃ ብሎት በታሪካችን፣ በሐይማኖታችን፣ በወንጀለኛ መቅጫ ሕጋችን ሳይቀር የተከለከለን ድርጊት የመንግስት የፀጥታና የደህንነት አስከባሪ ነን በሚሉ አስተሳሰበ ድውያን ሰሞኑን በአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል በአቶ አበበ አካሉ ላይ አስገድደው የአልኮል መጠጥ በመጋት የተፈፀመባቸውን የወሲብ ጥቃት ወንጀል ማህበራችን በፅኑ ያወግዛል። በረጅም ዘመን የነጻነት ታሪካችን በግብረ ሰዶማዊነት ራሳቸው ፈቅደው ከተሰማሩ ሰዎች ውጭ ሕግ እናስከብራለን በሚሉ ኃይሎች እንዲህ አይነቱ ነውር በእኛ ትውልድ ሲፈፀም በማየታችን በህሊናችን ውስጥ ጊዜ የማይሽረው ጠባሳ አሳርፈውብናል። የመጨረሻውንም የውርደት ሸማ ሊያከናንቡን በቅተዋል።… (የመግለጫውን ሙሉ ቃል ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ)

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. andnet berhane says

    November 9, 2013 07:56 pm at 7:56 pm

    በአቶ አባብ አካሉ ላይ ተፈጸመ የሚባለው የመጠጥ ይሁን ሌላም ተግባራት በቃልና በምልጃ መልስ ለማግኘት ሳይሆን እያያንዳዱ ዜጋ ወሳኝ የሆና እርምጃ በወያኔ አሸባሪዎች ሎሌዎች ላይ የማያዳግም ክንዱን ማንሳትና ራሱን ለመጠበቅ የሚያቅደው የጎበዝ አለቃ መፍጠርና መንነቱን ማሳወቅ ይኖርባታል፡ ይህም ጉዳይ በጉምጉታ የሚታለፍ ሳይሆን ታሪክና ማንነታችንን ስለሚያበላሽ መቀጨት አለበት፡ የዚህን ድርጊት የፈጸሙ የጸትታ ኃይሎች በግለሰብ ሳይሆን በጅምላ በሁሉም ላይ እርምጃ መወሰድ አለበት፡ ምክንያቱም ሰርዓቱን ተገን በማድረግ ለሚያደርጉት ማንኛውም ጥቃት ሕዝብም በተመሳሳይ አጸፋውን መመለስ አለበት። የዚህ ጉዳይ በቂ አስረጅ በማያዝ ለዓለም ሕብረተሰብ መጋለጥና ይህ ሰርዓት ሃገር የማስተዳደር ሳይሆን በሕብረተሰቡና በቀጠናው የሚያካሄደው ሕገወጥ ተግባራት፡ ምእራባውያን በተሞክራቸው ሊማሩት ያልቻሉት ተደጋሚ ታሪካዊ ክሰት ውስጥ እንደሚጥላቸው ባለማሰብ የራሳቸውን ፍርሃት በፈጠሩት አሸባሪ የሚል ተግባር ሰላምና መረጋጋት እንዳይሰፍን፡ በዓለም አካባቢ ያሉትደካማ የስልጣን ጥማተኞች ሕዝቦችን በማግለል እየፈጠሩት አንጻር ኢዲሞክራሲ ስራአት ኢሰባዊነት የህግ በላይነት አለመከበር ቁጥጥርና ተጠያቂነት የጎደለው ተግባር እያዩ በዝምታ የሚያልፉት እኛ ጠንክረን ያለውን ስራአት ለመጋፈጥ በአንድነት ባለመቆማችን በመሆኑ፡ ከነሱ የነጻነት ጥበቃ ሳይሆን እኛው ነጻነትና እኩልነት መብታችንን ለማስከበር የምናደርገው ጠንካራ እርምጃ ወደድንም ጠላን ምእራባውያንን ማሳመን የምንችለው የኃይል እርምጃ በነሱ ጋሻ ጃግሬዎች ላይ ስንወስድ ብቻ ነው። ያለፉት ትግሎች የተካሄዱት እንዳሁኑ በቀለለና በለሰለሰ መንገድ ሳይሆን በጣም ጠንካራና አስቸጋሪ እንደነበር በትግል የነበሩት አስረጂዎች ናቸው፡ በአሁኑ ሰዓት ኤሌክትሮኒክ ዘመን ሁሉንም እመገናኛና የሚፈለገውን ለማግኘት የጠላትን እንቅስቅሴና እቅዳዊ ተግባራት ለማግኘት አስቸጋሪ ባልሆነበት ወቅት ወያኔን ለመፈለም አስቸጋር እንዳልሆነ የምናየው በመሆኑ በፍርሃት ከመገዛት በጥንካትሬ ለመታገል የሚያስችል እንቅስቃሴ ማድረግ ከወርደት ያድናል
    ድል ለመላው ተቃዋሚ ኃይሎች ውድቀት ለሕግ አልበኞች
    ኢትዮጵያ በነጻነቷዋ ተከብራ ለዘላለም ትኑር
    ምንግዜም ሕዝብ አሸናፊ ነው

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • “አዲሷ” ኢህአፓ፤ ከንፈሯን ቀለም የተቀባች አሳማ February 25, 2026 11:24 am
  • የተንጋደደው የገዱ መልስ February 6, 2026 03:05 pm
  • ሻዕቢያ “አክሱም ገብቶ ወጣቶች በጅምላ ሲረሽን ጸብ ተፋፍሟል …” February 4, 2026 01:15 pm
  • አደራ ጠባቂው የኢሉአባቦር ሕዝብ February 4, 2026 12:14 pm
  • የአውሬው ሪፖርተር ቀላቢዎች፡ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 28, 2026 09:56 am
  • በአሜሪካ ጥምር ዜግነት እንዲቀር ጥያቄ ቀረበ January 27, 2026 03:05 pm
  • “ከህወሓት፣ ከሻዕቢያ፣ ከግብፅ ሰዎች ጋር ሆኖ እንዴት የአማራን ጥያቄ ማስመለስ ይቻላል?” ኮሎኔል ፈንታው January 25, 2026 04:23 am
  • የኢትዮጵያ አየር ኃይል: ለአፍሪካ ሀገራት የመጀመሪያዎቹን የአየር ኃይል አብራሪዎች ያሰለጠነ ተቋም January 25, 2026 03:50 am
  • የአማረ ሪፖርተር እያደረሰ ያለው የብሔራዊ ደኅንነት አደጋ January 22, 2026 01:56 am
  • የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የማርያምን ማዕረግ ዝቅ አደረገች December 12, 2025 09:27 pm
  • ኢህአፓ: ከነጭ ሽብር ወደ “አዲስ አበባ ትናገር” የጎዳና ሽብር? December 12, 2025 09:11 pm
  • EOC Bans Haile Gebrselassie Over Are­qie Comments Linked to Doping November 21, 2025 07:47 pm
  • በሥራ ማቆም አድማ ጥሪ ዘርፍ ባለሙያው ጃዋር ሌላ ጥሪ አቀረበ November 17, 2025 09:25 am
  • የ-አብሮነት ማኅበር የመረጠው ሕቡዕ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ይፋ ሆነ November 5, 2025 12:06 pm
  • “የኢሳያስ አፈወርቂ ውድቀት አይቀሬ ነው … “ፅምዶ” ራዕይ ዓልባ” ነው – ሼትል ትሮንቮል October 26, 2025 10:15 pm
  • አሜሪካ ስላልተቀበለችው ነው “የሽሽግር መንግሥት” ስብሰባው በአምስተርዳም ተካሄደው October 25, 2025 11:09 pm
  • በዓባይ ግድብ ምረቃ፡ የሕዝብ ደስታ፣ የቴድሮስ ካሳሁን ዝምታ September 14, 2025 04:27 am
  • ኢትዮጵያ የውኃ ኑክሊየር ማብላያዋን ልታስመርቅ ነው  August 29, 2025 11:46 pm
  • መከላከያ በፋኖ አመራሮች ላይ እርምጃ ወሰደ፤ ዘመነ በ“አንድ ማንኪያ ቅንነት” አንድ እንሁን አለ August 23, 2025 12:35 am
  • ፋኖን በፋይናንስና በሎጂስቲክስ የሚደግፉ የጎጃም ባለሃብቶች ከስደት ሊመለሱ ነው August 14, 2025 12:42 am
  • የበቀለ ገርባ የአሜሪካ ጥገኝነት ማመልከቻ ውድቅ ተደረገ August 13, 2025 12:16 pm
  • ሞዐ ተዋሕዶ “ነጻ አውጪ ግምባር” – ሞነግ August 13, 2025 12:58 am
  • የሃይማኖትና የመንግሥት ጥምረት በረከት ወይስ መርገም?  August 5, 2025 09:18 pm
  • የባከነ የስደት ሕይወት ከደባርቅ እስከ ኖርዌይ July 29, 2025 05:44 pm

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2026 · Goolgule