• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ኦሮሞዎች በየዓመቱ ለሚያከብሩት ኢሬቻ በዓል ቦታ ተሰጠ

September 18, 2020 07:09 pm by Editor 9 Comments

የኦሮሞ ተወላጆች በየዓመቱ ለሚያከብሩት የኢሬቻ በዓል መከበሪያ ቦታ በአዲስ አበባ መስጠቱን አስተዳደሩ አስታወቀ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኢሬቻ በዓል (ሆረ ፊንፊኔ) ማክበሪያ ቦታ የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ለአባገዳዎች በዛሬው ዕለት አስረክቧል።

ከዚህ በተጨማሪ ዛሬ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓሉ የሚከበርበትን ቦታ ከአባገዳዎች ጋር በመሆን በመጎብኘት ዝግጁነቱን አረጋግጠዋል።

በኮቪድ-19 ምክንያት የዘንድሮ በዓል በአባገዳዎች በሚወሰን ትንሽ የሰው ቁጥር ብቻ እንደሚከበር ከስምምነት ላይ መደረሱን ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሳውቀዋል።

የኢሬቻ በዓል ከገዳ ሥርዓት ጋር የተጣመረ ነው፤ ይህም ሃይማኖታዊ ክብረበዓል የገዳን ሥርዓት ሃይማኖታዊ ያደርገዋል፤ ስለዚህ የገዳ ሥርዓት እንደ ትምህርት በመንግሥት ትምህርት ቤቶች መሰጠት አይገባውም በማለት የሚከራከሩ አሉ። ሕገመንግሥቱ መንግሥት በሃይማኖት ጣልቃ አይገባም ከማለቱ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ትምህርት በግል ትምህርት ቤቶች ሳይቀር እንዳይሰጥ ሲከለከል ቆይቷል።

የክርስትና እምነትን የተቀበሉ ኦሮሞዎች ኢሬቻን በዓል እንደ ባሕል ሳይሆን እንደ ባዕድ አምልኮ ሊቆጠር ይገባዋል በማለት ሲያስተምሩ ይደመጣሉ።

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Print Friendly, PDF & Email
facebookShare on Facebook
TwitterTweet
FollowFollow us

Filed Under: Left Column, News, Religion

Reader Interactions

Comments

  1. ነፃ ሕዝብ says

    September 18, 2020 08:06 pm at 8:06 pm

    ዘመኑ አስቂኝ ከመሆኑም በላይ አስገራሚም ጭምር ነው ፥ በርካታ ኢትዮጵያውያን ኦሮሞዎች የእስልምናም ሆነ የክርስቲያን አማኝ ኦሮሞዎች ይህንን ፍጹም የተሳሳተና ኋላ ቀር የሆነ እምነት አጥብቀው ሲኮንኑት ይታያል ፥ ነገር ግን የኦሮሞ ኢሊቶች የፖለቲካ መጠቀሚያ ሲያደርጉት ይታያል ታላቁን የኦሮሞ ሕዝብ እመነት አልባ አድርገው ወደ 16ኛው ክ/ዘመን እየመለሱት መሆኑን እንኳ ሊረዱት አልፈለጉም ወይም አልተረዱም ፥ የኦሮሞ ሕዝብ በዛፍና በጅረት እንዲያመልክ እያደረጉት ሲሆን ይህንን በማድረጋቸውም በሕዝባቸው ዘንድ ተቀባይነትን ለማግኘትና ከሌላው ኢትዮጵያዊ ወገኑ ጋር ለማራራቅ የሚያደርጉት ዕኩይ ተግባር ነው ፥ ባለፈው ዓመት የአ/አ ዩንቨርስቲ የፍልስፍና ውዳቂ ምሩቁ ሽመልስ አብዲሳ የተባለው በዚሁ በዓል ላይ “የሰበሩንን ሰበርናቸው” ብሎ በትዕቢት የአማራን ሕዝብ ያዋረደበትና ተከታይ ጽንፈኞቹን ያስጨበጨበበት ቀን እንደነበር እናስታውሳለን ፥ ስለዚህ በዓሉ ለዘረኞችና በበታችነት ስሜት ለሚማቅቁት ደካማ ፖለቲከኞች ስሜት መግለጫ እንጂ ለገዳዎች ታስቦም እንዳልሆነ እናውቃለን ።

    Reply
    • Abba Caalaa says

      September 19, 2020 06:43 am at 6:43 am

      ስለማታውቀው ነገር አትቀባጥር! ማንም በፈለገው ማመን ቀርቶ ማምለክ ይችላል። ደግሞ እሬቻ የምስጋና ቀን ነው እንጂ ራሱ አምልኮ ነው ያለህ/ሽ ማንነው? ጥላቻና ድንቁርና ሲገጣጠሙ እንዲህ ያደርጋል!

      Reply
      • ሶሬሳ says

        September 19, 2020 03:16 pm at 3:16 pm

        1ኛ ቆሮንቶስ 10: 20 -21: “አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም። የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም።”
        There is no question that for a true Christian ኢሬቻ እና ዋቆ እንዲሁም ሌሎች ተመሣሣይ ጎጅ አምልኮ: ማምለክ ከአጋንንት እንደሆነ::
        እያወቁ ወይም በድንቁርና ወይም በመካድ ወይም ለፖለቲካ ፍጆታ መጨማለቅ ይቻላል:: ይህ ርግማን ያመጣል:: ልክ ጥቁር አፍሪካውያን በነጮች ሲያኮርፉ ክርስቶስን ነጭ ነው ብለው እሰላም እንደሚሆኑት ነው:: እውነቱ ግን እነርሱ የሚስቱት ክርሰቶስ ለሁሉ መሞቱና አረቦችም ከነጭ ባላነስ ጥቁርን ጨቁነው ባርያ ማረጋቸው ነው::
        እኛ ጋም ክርስትና ያማራ ሀይማኖት ብቻ እንደሆነ የኦሮሞ ሞኝ ህዝብ የራስህ ሀይማኖት ስጠንህ እርሱንም ከተማህ ፊንፊኔ ውስጥ ታክናውነዋለህ ተብሎ በትግሬና በኦሮሞ ዘረኞች የተጫነበት እንጅ ከድህነት ጥቂት እርምጃ ነፃ አያወጣውም:: ስርአት ይዞ መግማማት ለሚፈልግ መብቱ ነው::

        Reply
  2. Dhugaa Baasi says

    September 19, 2020 03:30 am at 3:30 am

    As usual, non-Oromo elites worry for things they shouldn’t worry and pay attention. I think their worry arise from selfishness, group ego and domination of ones culture by the so called “‘civilized culture” of Orthodox Christians that came to Oromia with MInilik’s conquest during the last quarter of 19th century. These political elites have nothing to tell to the Oromo people about Gada and their culture of thanks giving to their God, Irreechaa. These group feels insecure if the Oromo returned to their own-self than following culture brought to them by colonizers. That is why they seem to worry about Oromo when Oromos don’t indulge into the affairs of non-Oromo, whether they believe in wood, stone, or cross or dabtara or tenquay, etc. It is their own affair and we Oromos have to respect whatever nations and nationalities of the country likes to do. This should have been the civilized culture we expect from our neighbors, in respecting our own choices to believe, political system, etc. I advice these people to stop their stupidity in involving in the affairs of others when it doesn’t concern them.

    Reply
    • Basso Orana says

      September 20, 2020 03:50 am at 3:50 am

      What you say would have mattered if irreecha is universally Oromo’s culture. I have not seen irreecha elsewhere than horra. A few family ritual can’t be a culture to the whole Oromo, just admit it is a political crafting, and don’t make Oromos think like stupid like yourself.

      Reply
  3. cowboy=journalist says

    September 19, 2020 01:03 pm at 1:03 pm

    Cow boy journalism at its best – where is the land given? I kazanchis, 4 kila, mesqel square or . . .

    Reply
  4. አሰፋ በላይ says

    September 19, 2020 04:31 pm at 4:31 pm

    ታከለ ኡማና አዳነች አበቤ! !
    መሬት ከባለቤቱ ከአዲስ አበቤው እየዘረፋችሁ በ16ኛው ክፍለ ዘመን በነባር ኢትዮጵያዊያን ላይ እልቆ መሳፍርት የሌለውን ሰቆቃ ያደረሰውን ጨፍጫፊ የገዳ ሥርዓት በአዲስ አበባችን ለማክበር ቦታ ሰጥታችኋል ። አይነጋ መስሏት ዶሮ ቋት ላይ አራች እንደሚባለው ነው። እናንተ ባንዳ ፋሽስቶች ጊዜው ሲደረስ ለፍርድ መቅረባችሁ የማይቀር መሆኑን እወቁት። ደግሞ ደርሷል ግብፅም ሆነች ህወሓት አያድናችሁም።

    Reply
  5. Assefa BELAY says

    September 19, 2020 04:56 pm at 4:56 pm

    Duhg Bassi
    You do not have a clue about the OROMOS. Perhaps you are one of the tplf bandas, who are negotiating with Egypt to dismantle and sell Ethiopia. In case you are OROMO, then you are one of those Oromos who betrayed their motherland. Just to remind you, in case you are the later, you are trying to sell, the country, for which many honorable Oromos died. I am afraid you are thinking of the money you get paid from the true enemies of Ethiopia.

    Reply
  6. አሰፋ በላይ says

    September 19, 2020 05:11 pm at 5:11 pm

    Abba chaala,
    አቦይ ጫላ ቅጥረኛ ፣
    ባንዳ ወራሪ ዘረኛ።

    Reply

Leave a Reply to cowboy=journalist Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • ጎርጎራ – የመጻዒው ዘመን ሙሽራ! የዉበት ፈርጥ! January 17, 2023 04:18 pm
  • ሁለተኛው መስቀል አደባባይ January 17, 2023 04:13 pm
  • በአቡዳቢ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን January 17, 2023 04:08 pm
  • በንፋስ ስልክ ላፍቶ ስምንት የመሬት ሌቦች ተያዙ January 16, 2023 11:36 am
  • ሺሻ ሲያስጨሱ በተገኙ ሆቴሎችና የምሽት ጭፈራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ January 16, 2023 08:50 am
  • በሐሰተኛ መታወቂያ የደኅንነት አባል ነን ብለው ሲያጭበረብሩ የነበሩ ተያዙ January 13, 2023 02:03 pm
  • ተሽከርካሪ ወንበር ለትግራይ – “ናይ ኣካል ጉዱኣት ተሽከርካሪ ዘለዎ ወንበር” January 12, 2023 07:17 pm
  • የአማራው ኩራት፣ የኢትዮጵያ ዘብ፣ የትህነግን ቅስም ሰባሪ! January 12, 2023 04:00 pm
  • በኢትዮጵያ ላይ የተጣሉ ማዕቀብ እና ሌሎች አስገዳጅ ሕጎች ሙሉ ለሙሉ ተሰረዙ January 12, 2023 01:52 pm
  • የቻይና ዕዳ ስረዛ “Payday Loan Diplomacy” ወይስ ኢትዮጵያን ያዳነ ተግባር? January 12, 2023 11:00 am
  • የአዲስ አበባ አስተዳደር ከቋንቋ ጋር በተያያዘ ውሳኔ አስተላለፈ January 12, 2023 10:46 am
  • “አምባሳደሩ” የቀድሞ ጌቶቻቸውን እንዲያቋቁሙ ተሾሙ January 11, 2023 03:47 pm
  • መከላከያ ሸኔን የሚዋጉ ሚሊሻዎችን አሠልጥኖ አስመረቀ January 10, 2023 05:37 pm
  • በሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ January 10, 2023 03:36 pm
  • የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አቅጣጫ January 6, 2023 03:26 pm
  • “ከዕብሪቱ አስተንፍሰነዋል” – ኢሳያስ January 2, 2023 07:29 pm
  • [ኢትዮጵያን] “አስታክኮ ኤርትራን መውጋት ለሚፈልግ ኃይል አንተባበርም” January 2, 2023 07:11 pm
  • የ፰ ወር ሕጻንና ጨቅላ ወንዶች የሚደፈሩባት ትግራይ December 14, 2022 02:49 pm
  • “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው” የደጎች አውራ የመቄዶኒያው ቢንያም በለጠ December 14, 2022 09:59 am
  • “የሀብት ምዝገባ መረጃው ለሕዝብ ክፍት ይደረግ “ December 13, 2022 10:30 am
  • የኢትዮጵያ ዓለምአቀፋዊ የሌብነት ደረጃ December 13, 2022 09:42 am
  • ለብረት አቅላጮች ለመሸጥ በኤሌክትሪክ የብረት ማማዎች ስርቆት የ100 ሚሊዮን ብር ኪሳራ December 13, 2022 09:26 am
  • በትግራይ የሰላም ስምምነቱን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ እንደሚፈጸም ተገለጸ December 13, 2022 09:20 am
  • ከ30 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ሌብነት የተከሰሱት የደኅንነት መ/ቤት ሠራተኞች ክስ ተመሰረተ December 13, 2022 09:06 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2023 · Goolgule