• Skip to primary navigation
  • Skip to content
  • Skip to primary sidebar

Goolgule

Ethiopian News

  • ስለ እኛ/about
  • አስፈንጣሪዎች/links
  • ቤተ መዝገብ/archives
  • አድራሻችን/contact
Header Banner Image
  • Home
    ዋና ገጽ
  • Editorials
    ርዕሰ አንቀጽ
  • News
    ዜና
  • Socio-Political
    ማኅበራዊ-ሽከታ
  • Religion
    ሃይማኖታዊ
  • Interviews
    እናውጋ
  • Law
    የሕግ ያለህ
  • Opinions
    የኔ ሃሳብ
  • Literature
    ጽፈኪን
    • Who is this person
      እኚህ ሰው ማናቸው?
  • Donate
    ለባለድርሻዎች

ከአረብ ሃገራት ሰማይ እስከ ሚሊንየም አዳራሽ!

June 19, 2013 08:03 am by Editor 2 Comments

እኔን ያሰፈራኝ ጎርበጥባጣው መንገድ . . .  

ኢትዮጵያውያን በግብጽ . . .

ሰሞነኛ የማለዳ ወጌን ወደ እናንተ ላደርስ አንዱን አንስቼ አንዱን ስጥል አንድ ወዳጀ ስልክ ደውሎ በግብጵ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የአባይን ግድብ ውዝግብ ተከትሎ አደጋ ላይ መሆናቸውን መረጃ ቢጤ አቀበለኝ ። በማስከተልም ከጥቆማ መረጃው ጋር በቀጣዩ ቀን ነዋሪዎች በነቂስ ሰላማዊ ስልፍ ለማደረግ እንዳቀዱ በመግለጽ እንዳነጋግራቸው መከረኝ ። መረጃ ለመሰብሰብ የሚረዱኝን ወንድሞች አድራሻ የሰጠኝን ወንድም አመስግኜ ወደ ሃገረ ግብጽ ካይሮ ደጋግሜ ደወልኩ። ከብዙ ጥረት በኋላ ግን የፈለግኩትን መረጃ ሙሉ በሙሉ ባላገኝም ያገኘሁትን ሰባስቤ ለተጨማሪ መረጃ የሚረዱኝን ተጨማሪ ስልክ ቁጥሮች ሰባሰብኩ። ያሰባሰብኳቸው መረጃዎች ግን ለኢትዮጵያ መጻኤ ህይወት እንድሰጋ እንድፈራ አድርገውኛልና ፈራሁ! ልቤ እንቢ እያለኝ ጥረቴን ገፋሁበት  . . . ” (ሙሉው ጽሁፍ እዚህ ላይ ይገኛል)

Print Friendly, PDF & Email

60

SHARES
Share on Facebook
Tweet
Follow us
Share
Share
Share
Share
Share

Filed Under: Opinions Tagged With: Right Column - Primary Sidebar

Reader Interactions

Comments

  1. Mammo says

    June 20, 2013 12:29 pm at 12:29 pm

    ሰላምታ ይድረስ ነብዩ ሲራክ በርግጥ ብዙ ብዙ ሊታዩና ሊታረሙ የሚገባ ብዙ እርማቶች ኣሉ ኣንዳንዴ ሳስበው በመንግስት ሆነ በተቃዋሚ ግሩፕ ያለውን እልክ ስመለከት እንኳን 93 ሚሊዮን ህዝብን ሰፈርን ለማስተዳደር ብቃት ያንሳቸዋል በርግጥ ሃገር የምታድገው ለማነው ለመጪው ትውልድ መልካምን ነገር ትቶ ለማለፍ ኣይደለምን? እስቲ ለ 50 ኣመት ምን ታቀደ ብለን ብንጠይቅ መልስ በርግጠኝነት ኣናገኝም. ይህን ያስባለኝ ዛሬ ላይ ለውስን ሰዎች ኪስ ማሙያ ተብሎ ንዑህ ዜጎቻችን ለኣረብ ግርድና ተዳርገዋል እየተዳረጉም ነው ያለው በቅርቡ በወጣው ለቤት ፈላጊዎት መስፈርት ከውስጥ ኣዋቂ እዳገኘውት መረጃ በ አረብ ሀገር በተለይ ኩዌት የ ኢትዮጵያ ኢንባሲ ለዜጎቹ ምንም ኣይነት እርዳታ የማያደርግ ከመሆኑም ኣልፎ በስቃይ ያሉት ወደ ኢምባሲ መጥተው የይድረሱልኝ ጩኧት ሲያሰሙ ሜዳ ላይ እያደሩ እንደዜጋ ሳይሆን በጥላቻ በማመናጨቅ ከግቢ እያባረረ ዛሬ ላይ ግን ውሽቱን አዲስ አበባ ላይ ቤት ታገኛላችው በማለት መስፈርቱን የማያሙዋሉ ፡ የአዲስ አበባ ነዋሪ ያልሆኑትን ጭምር ለኮንደሚኒየም በማለት ከያንዳንዱ ወደ 45 ሲባዛ 2.50 ዶልላር 112.50 USD ከንዚህ ሚስኪን ድሃ ወገን ላይ በመውሰድ ላይ ይገኛል እኔ ባለሁበት አካባቢ እንደሰማሁት ለ ዲያስፖራ 40/60 ገና እንደሆነ ነው በዚህ ዙርያ ይበልጥ የምታውቅ ከሆነ ያላግባብ ድሃው ወገን አንዳይዘረፍ ማሳሰብ ኣልብን በማለት ዕሁፈን ልቋጭ ችር ይግጠመን

    Reply
  2. Atse Tewodros says

    June 20, 2013 07:11 pm at 7:11 pm

    ከ ጉያችን የዎጣው ትልቁ ጠላታችን ዎያኔ፥ በየመንግስት መስሪያ ቤቱ የራሱን ቡችሎች እያሰማራ ብዙሃን የተማሩ ዎጣቶችን ለ ጎዳና አና ለስደት መዳረጉን ያቁም፥

    Reply

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Primary Sidebar

በማኅበራዊ ገጾቻችን ይከታተሉን

Follow by Email
Facebook
fb-share-icon
Twitter
Tweet

Recent Posts

  • የአየለ ጫሚሶ ቅንጅት ፈረሰ January 18, 2021 02:31 pm
  • ህወሓት ተሠረዘ!!! January 18, 2021 01:32 pm
  • ዓሲምባ፣ ሣልሳዊ ወያኔና ባይቶና ከመፍረሳቸው በፊት ማብራሪያ እንዲሰጡ ተነገራቸው January 18, 2021 01:00 pm
  • ቤተሰቦች አስከሬን መውሰድ እንደሚችሉ ተነገረ January 14, 2021 06:48 pm
  • ስብሃት፤ “ከሞትን ቆይተናል፤ … አሁን የቀብር ሥነ-ስርዓታችን” እየተፈጸመ ነው January 14, 2021 01:37 pm
  • “ተመልሰን እንነሳለን” ያሉት ህወሓቶች ተመልሰው ወደማይነሱበት ተሸኙ January 13, 2021 01:12 pm
  • አፋር ነፃ አውጪ (ኡጉጉሙን) ለመጠቀም የታቀደው የህወሃት ሤራ ከሽፏል January 13, 2021 01:10 pm
  • ህወሃትን ወደ ጅቡቲ ለማሻገር ሲሰሩ የነበሩ የአፋር ታጣቂዎች በሰላም ወደ ክልሉ ገቡ January 13, 2021 06:47 am
  • በታህሳስ ወር ብቻ ከ344 ሚሊየን ብር በላይ የኮንትሮባንድ ዕቃ ተያዘ January 13, 2021 06:10 am
  • የብልፅግና ፓርቲ ቀጣይ ፈተና ምን ሊሆን ይችላል? January 13, 2021 04:10 am
  • ለትምህርት እንዲሆነን January 11, 2021 01:20 pm
  • “ከተቀበሩበት የጃርት ጉድጓድ ነው ያወጣናቸው” መቶ አለቃ ስዩም ቱርቦ January 11, 2021 12:11 pm
  • የተደመሰሱና በቁጥጥር ሥር የዋሉ የወንበዴው አባላት ይፋ ሆነ January 7, 2021 01:16 pm
  • ዐቢይና መኮንኖቹ በመቀሌ፤ “ድሉ የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው” December 13, 2020 02:36 pm
  • ወንበዴው ህወሓት ከ1.4 ትሪሊዮን ብር በላይ ዘርፎ በውጭ አገራት ባንኮች አስቀምጧል December 8, 2020 01:05 am
  • ማይካድራ – የትህነግ የዘር ማጥፋት ጥግ ቋሚ ምስክር December 8, 2020 12:57 am
  • የወልቃይት ጠገዴ እናቶች ሰቆቃ ሲታወስ December 8, 2020 12:50 am
  • የደብረጽዮን ዋሻ December 7, 2020 11:30 pm
  • ባለ ከዘራው ኮሎኔል December 7, 2020 05:15 pm
  • ሰላማዊ ሕይወት በማይጨው December 7, 2020 04:12 pm
  • ተጠርጣሪ የፌዴራልና የአዲስ አበባ ፖሊሶች የመያዣ ትዕዛዝ ወጣባቸው December 7, 2020 11:46 am
  • ከ3 ሺህ በላይ ተተኳሽ ጥይቶች በወልዲያ ጉምሩክ ሊያሳልፉ የሞከሩ 4 ግለሰቦች ተያዙ! December 7, 2020 11:18 am
  • ወንበዴዎቹ ይጠቀሙባቸው የነበሩ ተሽከርካሪዎችና የግል ሰነዶቻቸው ተያዙ December 7, 2020 10:50 am
  • ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ በሶማሌ ክልል ተመሠረተ December 7, 2020 10:31 am

ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣን በኢሜይል ለማግኘት ይመዝገቡ Subscribe to Golgul via Email

ከዚህ በታች ባለው ሣጥን ውስጥ የኢሜይል አድራሻዎን ያስገቡና “Subscribe” የሚለውን ይጫኑ፡፡
Enter your email address to receive notifications of new posts by email.

Copyright © 2021 · Goolgule