ሰሞኑን በከፍተኛ ደረጃ የዓለም መገናኛዎች ርዕስ የኢትዮጵያ ሰራዊት ከሶማሊያ ለቆ የመውጣቱ ጉዳይ ነው። የሶማሊያ ባለሥልጣናት ስለጉዳዩ የተነገራቸው አንዳችም ነገር እንደሌለ መግለጻቸው፣ አልሸባብም የሠራዊቱን እግር እግር እየተከተለ የተነጠቃቸውን ወረዳዎች መቆጣጠሩና ኢህአዴግ ጉዳዩን ያስተባበለበት አግባብ ጎልጉል የመረጃ አቀባዮቹን እንዲያነጋግር መነሻ ሆኗል። እንደ መረጃ ሰዎቹ ከሆነ በስም ተለይቶ ባይገለጽም ህወሃት በሶማሊያ ከሚንቀሳቀሰው አሸባሪ ድርጅት ጋር ግንኙነት አለው ተብሎ በጥርጣሬ መዝገብ ውስጥ ከገባ ሰነባብቷል። ሟቹ የኢህአዴግ ሊቀመንበር መለስ ዜናዊ ሠራዊቱ ወደ ሶማሊያ ሲንቀሳቀስ ፓርላማው ሳይወስን በመሆኑ ይህንን ለማብራራት በተጠራ ስብሰባ ላይ በዋናነት ያሰመረበት ጉዳይ የደህንነት ስጋትን ነበር። “የደህንነታችን ስጋት የሆኑትን አሸባሪዎች ከምንጫቸው ማድረቅ” በሚል … [Read more...] about “ህወሃት በሚያኮርፍባቸው የሶማሊያ ‹አሸባሪ› ድርጅቶች ይጠረጠራል”
Archives for November 2016
የዞምቢዎች አገዛዝ ሊታደስ አይችልም!
የወያኔ አገዛዝ የትግራይ ዞምቢዎች ጥርቅም ነው። ዞምቢ ማለት ህሊናው የበሰበሰ፤ስብዕናው የቆሸሽ፤ በአስተሳሰብ የነቀዘ፤ ጭንቅላቱ የተመረዘ፤ አእምሮው የደነዘዘ፤መንፈሱ የታመመ፤ በመከነ ርዕዮተ አለም እውር ድንብሩን የሚጓዝ ነፍስ የሌለው፤ በሞተ ልብ የሚገለጥ የሚንቀሳቀስ አካል ነው። ወያኔ «በጥልት እየታደስሁ ነው» የሚለን በጥልቀት መበስበሱን ሲነግረን ነው። ይህ በጥልቅ የበሰበሰው የትግራይ ሽፍቶች ስብስብ በነቀዘ አስተሳሰብ፣ በተመረዘ ጭንቅላት፣ በደነዘዘ አእምሮ፣ በሙት መንፈስና በመከነ ርዕዮተ አለም እውር ድንብሩን የሚጓዝ የዞምቢዎች አገዛዝ ነው። ወያኔዎች ሰው ለማጥቃት የተደራጁ የትግራይ ዞምቢዎች ናቸው። ዞምቢ አይታደስም። ዞምቢ እንኳን በምድራዊ ኃይልና በሰብዓዊ አስተሳሰብ ሊታደስ የፈጠራቸው እግዚያብሔር ራሱ እነዚህን ሰው ለማጥቃት የሰለጠሱ የትግራይ ዞምቢዎች ሲያይ … [Read more...] about የዞምቢዎች አገዛዝ ሊታደስ አይችልም!
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ ተመሠረተ
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ በሚል ስም የሚጠራ የፖለቲካ ድርጅት ዕሁድ ዋሺንግተን ዲ.ሲ. ላይ በተፈረመ ስምምነት መቋቋሙ ተገለፀ፡፡ ድርጅቱን የመሠረቱት አርበኞች ግንቦት ሰባት፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር፣ የአፋር ሕዝብ ፓርቲና የሲዳማ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ መሆናቸውን አደራዳሪና አፈራራሚ ከነበሩት መካከል አንዱ የሆኑት በኢሊኖይ ቺካጎ የኢኮኖሚክስ ፕሮፌሰር ዶ/ር ጌታቸው በጋሻው ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ማብራሪያ ገልፀዋል፡፡ የንቅናቄው ዓላማ የግዛት አንድነቷ የተጠበቀ፣ ዴሞክራሲያዊ የሕዝብ መብቶች የተከበሩባት፣ የፖለቲካ ሥልጣን ከላይ እስከታች በተዋረድ ያሉትና በምርጫ የሚጨበጥ ሥልጣን የሚኖራትን ፌደላዊት ኢትዮጵያን መመሥረት መሆኑን ዶ/ር ጌታቸው ገልፀዋል፡፡ የትግላቸው ግብ የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም፤ አዲስ ሕገመንግሥት እንዲቀረፅና ሁሉም ዜጋ እኩል የሆነባት … [Read more...] about የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ ተመሠረተ