We in the Ethiopiawinnet movement extend our heartfelt condolences to the families that lost their loved ones in Bishoftu/DebreZeit, Ethiopia, on Oct 2, 2016. Even though the government admitted to 52 deaths, various eyewitness reports indicate the death toll might rise up to 300 while others claim the number to be around 700. We strongly condemn the shootings, and stampede triggering acts by EPRDF security forces on our Oromo brothers and sisters that were peacefully celebrating the lovely … [Read more...] about Our Thoughts are with the victims of “Bishoftu Massacre”
Archives for October 2016
አራቱ የኢትዮጵያ መውጫ ቀዳዳዎች
ዛሬ ኢትዮጵያ አስከፊ ችግር ውስጥ ወድቃለች። ነገር እየተባባሰና የሰው ሕይወት እየተቀጠፈ ባለበት በዚህ ወቅት፥ ኢትዮጵያ ልጆቿ አደጋ ላይ ሳይወድቁ ይህን ክፉ ጊዜ የምታልፍበት መውጫ ቀዳዳ ያጣች ትመስላለች። መውጫ ቀዳዳዎች ከአንድም አራት አሉላት ይባል ይሆናል። መውጣትም አይቀሬ ነው። ሁሉም ነገር ያልፋልና። ግን ዋናው ጉዳይ በአንደኛው መውጫ ቀዳዳ እንደምንም ብሎ መውጣቱ አይደለም። ይልቁንስ ልጆቿ ኖረውላት፥ ፍቅርን አትረፈውላት፥ ታሪክን ሰርተውላት፥ በዓለም አንገቷን ቀና እንድታደርግ አድርገውላት፥ በድልና በክብር ካለችበት አደጋ የሚያስፈተልካት መውጫ ቀዳዳው የትኛው እንደሆነ ለይቶ ማወቁና መተግበሩ ላይ ነው። ታዲያ ለዚህ ፈውስን በሚያመጣው መውጫ ቀዳዳ በኩል ኢትዮጵያን የሚያስመልጥ ጅግናዎች ያስፈልጉናል። ለመሆኑ ታዲያ ኢትዮጵያ የጀግና አገር ናትን? መልሱ አንድ ሳይሆን ሁለት … [Read more...] about አራቱ የኢትዮጵያ መውጫ ቀዳዳዎች
ለዘብተኞችን ማጥቃት፤ አክራሪዎችን ማብዛት
የሃሳብ ልዩነት፤ ያለ ነገር ብቻ ሳይሆን፤ አስፈላጊም ነው። የተለያዩ ሃሳቦች መከሰት፤ አማራጮችን በመድረክ ላይ በማቅረብ፤ ልዩነቶችን እንድንመረምርና፤ በብዙኀኑ ዓይን የተሻለ የተባለውን እንድንመርጥ ዕድል ይፈጥርልናል። በነዚህ የተለያዩ ሃሳቦች ተነስቶ ርስ በርስ መወነጃጀሉ፤ አንድም እኔ ያልኩት ብቻ ይሁን ባይነት ብሎም ራስን የማግዘፍ ጥንውት ነው። ሌላም ትግሉ መልክ ይዞ ወደፊት እንዳይሄድ እንቅፋት ለመሆን የተጠነሰሰ ሴራ ነው። አክራሪዎች መኖራቸውንና የትግላችን አንዱ ገፅታ መሆኑን መቀበል አለብን። ይህ በቀኝ ይሁን በግራ፣ በፊት ይሁን በኋላ፣ ፈለግነውም ጠላነውም፤ ያለ ሀቅ ነው። ይህ የትግል አቅጣጫችን ሊቀይር ቀርቶ፤ ትኩረታችን ሊስብ አይገባውም። የሀገራችን የፖለቲካ እውነታ፤ ያደግንበትም ሆነ አሁን ያለው ተጨባጭ ሀቅ፤ መፈናፈኛ በማሣጣቱ፤ አክራሪዎች መፈጠራቸው፤ ሁኔታው … [Read more...] about ለዘብተኞችን ማጥቃት፤ አክራሪዎችን ማብዛት
Our struggle and the elephant in the room
Ethiopia has been in turmoil for over a year and half now. What makes the recent turmoil different is that the character of the protest and the demands by the citizens that is radically forceful than ever before. It is not your usual skirmish in a localized area that is put down before we even digest the cause. It is also true due to the frequent recurrence of outrage by the people and the harsh response by the regime we have sort of became desensitized to all kinds of atrocities. The Gambelans … [Read more...] about Our struggle and the elephant in the room
በሕዝብ አቆጣጠር አሁን ሁሉም ነገር አበቃ
ዛሬ ጨለሞ ዋለ። ዛሬ አገር ማቅ ለበሰች። ዛሬ የሆነውን ማመን ይከብዳል። ቄጤማና ቅጠል ይዘው የወጡ ሰላማዊ ዜጎች በጅምላ ተረሸኑ። "Down! Down! Woyane … Down! Down TPLF! …" በማለት ቁጣውን የገለጸ ሕዝብ እገዛሃለሁ በሚለው የትግራይ ህዝብ ተገንጣይ ቡድን (በህወሃት) ተጨፈጨፈ። ከአየርና ከምድር ጭስና ጥይት የተረጨበት ህዝብ፣ የሚገባበት ጠፍቶት የውሃ ራት ሆነ። ሞተ። ቆሰለ። በውሃ ተበላ። የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት የሚባለው የወንበዴው ቡድን መሪ መለስ ሞት በድንገት እንደ ቡሽ ክዳን አፈናጥሮ ሲወስደው ጥቁር ለበሶ ሳግ እየተናነቀው ዜና ያወጀው ተመስገን በየነ፣ ዛሬ ነጭ በነጭ ለብሶ አኻዝ ባይጠቅስም የሰው ህይወት ማለፉን የተናገረው “ሰፊውና የተከበረው የኦሮሞ ህዝብ” በማለት ነበር። ተመስገን ከጌታቸው የተላከለትን ሰዎች “በመረጋገጥ” … [Read more...] about በሕዝብ አቆጣጠር አሁን ሁሉም ነገር አበቃ
ጅብ በማያውቁት ሃገር ሄዶ ቁርበት አንጥፍሉኝ አለ
ኢትዮሚዲያ በ26/09/2016 ከግደይ ዘርአፅዮን ጋር ያካሄደውን ቃለ ምልልስ አንብቤዋለሁ። ግደይ ዘርአፅዮንን የማውቀው ገና ትግሉ ሳይጀመር በፊት ነው። ግደይ በጥሩ ቤተሰብ ያደገ ግለሰብ ነው። ትግሉ ሳይጀመር በመስከረም 1967 አዲስ አባባ ውስጥ (ማኅበረ ገስግስቲ ብሔረ ትግራይ) ማገበትን መሰረቱ። የመሰረቱትም አረጋዊ በርሄ፣ ገደይ ዘርአፅዮን፣ አባይ ፀሃየ፣ ሥዩም መስፍን፣ ዘርኡ ገሰሰ፣ ሃይሉ መንገሻና አስፍሃ ሃጎስ ናቸው። ከዚያ በኋላ እነ መለስና ስብሃት ወዘተ ተቀላቀሉ። ግደይ ስለእኔ፤ ገብረመድህን፤ መስራች አልነበረም ብሎ ነው የተናገረው። ያለው ትክክል ነው፤ እኔ የማገበት - ተሓህት መስራች አልነበርኩም። ማገበት እንደተመሰረተ በተራ አባልነት ተመልምዬ ከማገበት ጀመሮ ትግሉን ለማጠናከር ስንቀሳቀስ የነበርኩ ተራ አባል ነበርኩኝ እንጂ መስራች አይደለሁም። ስለ (ተጋዳሊ … [Read more...] about ጅብ በማያውቁት ሃገር ሄዶ ቁርበት አንጥፍሉኝ አለ
“ኦጋዴን፤ የኢትዮጵያ [የህወሃት] ድብቅ ኃፍረት”
ሰዎችን እንደ እህል በዘር ጆንያ እየሠፈረ በፈለገበት ሣጥን ውስጥ ማስገባት ዓላማው የሆነው የትግራይ ሕዝብ ነጻአውጪ ግምባር (ህወሃት)፤ በኦሮሞ ተቃውሞ #oromoprotest እና በአማራ ተጋድሎ #amhararesistance የተነሳው ሕዝባዊ እምቢተኝነት ዕንቅልፍ ስለነሳው በተለይም ደግሞ የሁለቱ በኅብረት መቆም ኅልውናው ላይ አደጋ ስለጣለበት ሶማሊና አፋር ክልል መንጎዳጎድ ጀምሯል፡፡ ለኢትዮጵያ ቅንጣት ታህል ደንታ የሌለው ህወሃት የኦጋዴንን ሕዝብ እንዴት እንደፈጀ፣ ሴቶችን (ህጻናትንና ወንዶች ልጆችን ጨምሮ) እንደደፈረ፣ ለመከራና ለስቃይ እንደዳረገ የተረሳ መስሎት ሰሞኑን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ቅኝቱንም ሆነ ዜማውን የሶማሊ አድርጎታል፡፡ የህወሃትን ግፍ እንኳንስ የክልሉ ነዋሪዎች ሊረሱት ስዊድናውያኑ ማርቲን ሺብዬና ዩሃን ፐርሸን እስከ ሞት የሚረሱት አይደለም፡፡ “ዝም … [Read more...] about “ኦጋዴን፤ የኢትዮጵያ [የህወሃት] ድብቅ ኃፍረት”
ፍትሕ ለኢትዮጵያ ግብረ ኃይል
የአማርኛውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ To read the English version, click here. “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡ … [Read more...] about ፍትሕ ለኢትዮጵያ ግብረ ኃይል