… በበረዶ፣ በዝናም፣ በሐሩር፣ በቁሩ . . . መፈክር አንግበን፣ ላንቃችን እስኪታይ - አምባገነኖችን በጩኸት አውግዘን፣ የድምጽ-አልባውን ሕዝብ - የጭቆና ብሶት፣ ላለም ስናሰማ - ለሩብ ምዕተ-ዓመት፤ ጆሮ ዳባ ብለው - የተሳለቁብን፣ ከጨቋኝ ወግነው፣ በዶላር አፋፍተው… ነጻነታችንን በጅ-አዙር ያስቀሙን. . .፤ ቦ! ጊዜ ለኩሉ!... የተፈጥሮ አዙሪት-ህግ - የወር-ተራው እዚያም ደርሶ፣ በታላቋ አሜሪካ - “አምባገነን” ትራምፕ ነግሶ፣ ‘የባቢሎን ግምቡን‘ አጥሮ . . . ነጻነትን ፊጥኝ አስሮ፣ ህገ-መንግስት ተሰውቶ. . . ፍርድ ቤቱም ለርሱ አድልቶ...፣ የአሜሪካ ሃምሳ ስቴቶች - ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተው፣ በመፈክር ተጥለቅልቀው - በራብ-አድማ ጠቁረው ከስተው፤ በላያችን የወረደ ፣ መብረቅ... ዝናም ወርዶባቸው፣ የነጻነት ረሃብ፣ ጥሙ - ዘልቆ ገብቶ … [Read more...] about “ትራምፕ – ቢመረጥስ?! …”
Archives for October 2016
What Can Each of Us Do to Reclaim Our Independence
The TPLF Carried Out the Goal of Dividing and Finally Internally Colonizing Ethiopia Where the Italians Failed: What Can Each of Us Do to Reclaim Our Independence and Avoid Destruction and the Disintegration of Ethiopia? Dear Fellow Ethiopian Brothers and Sisters, I am writing this letter to each and every one of you about the current issues of great concern facing us in Ethiopia. In this case, it is NOT about the state of emergency, nor is it about the TPLF; instead, it is about us, the … [Read more...] about What Can Each of Us Do to Reclaim Our Independence
በጎሳ ትግል ወያኔ አይወድቅም፤
በኦሮሚያ ተቀጣጥሎ ወደተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ለተዛመተው ሰላማዊ የፍትህ ይገባኛል ጥያቄ የግድያና የእስራት ምላሽ እየሰጠ ያለውና በቅርቡም ግለሰቦች፣ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ የእምነት ተቋማት፣ የመገናኛ ብዙሃንና ዲፕሎማቶች ሳይቀሩ የመብት እንጥፍጣፊ እንዳይኖራቸው “በባርነት አዋጁ” የደነገገው የወያኔ ስርዐት ለሩብ ምዕተ ዓመት ሲሰራ የቆያውንና አሁንም እየሰራ ያለውን ሁሉ ያስተዋለ በሀገራችን የተከሰተውን ስር የሰደደ የፖለቲካ ቀውስ መረዳት አያዳግተውም። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) … [Read more...] about በጎሳ ትግል ወያኔ አይወድቅም፤
ሰሚ ያጣ ሕዝብ
ሕዝብ ተነሳ። ይህ ከወትሮው የተለየ አነሳስ ይመስላል። ከአንዴም ሁለት ጊዜ ይህ ሕዝብ ተነስቶ ሲያበቃ እድሉን ለልጆቹ በአደራነት ሰጥቶ ሲቀመጥ፥ መሪዎቻችን የስልጣን ርክክብ አካሄደው ሕዝቡን በዜሮ እየሰደዱት ስልችቶታል። ቁጭ ብድግ ማለቱ በቃኝ ያለ ይመስላል። አሁን ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መነሳቱ፥ የስልጣን ርክክብ ለማካሄድ ሳይሆን፥ ዳግም እንደገና መነሳት በማያስፈልገው ሁኔታ ስልጣኑን ራሱ ወስዶ ተረጋግቶ ለመቀመጥ ነው። ቀድሞ ነገር ባለጉዳዩ ሕዝብ ቁጭ ብሎ መሪዎቻችን ሲተራመሱና ሕዝቡን ራሱን ሲያተራምሱት ምንም ያለማድረጉ በውጭ ለተመልካች ሲታይ ምንም እንደማያውቅ ያስመስለው ይሆናል። እውነቱን ብንመረምር ግን የምናስተውለው ሁሉን አዋቂ እንደሆነና፥ ዝም ያሰኘው ትዕግስቱ መሆኑ በገባን ነበር። የኢትዮጵያ ሕዝብ ሲታገስ መሬት ነው። ይሸከማል፥ ይችላል። ረዥም ጊዜ ይሰጣል። ፅዋ … [Read more...] about ሰሚ ያጣ ሕዝብ
ዓለምአቀፍ ማስጠንቀቂያ፤ ለምዕራባውያን ፖሊስ አውጪዎች፤ ለጋሽ አገራትና ባለጉዳዮች!
ዘረኛ የአፓርታይድ ሥርዓት የሚያራምደው የህወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ያወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሕዝብን ድምጽ ለማፈንና ጨቋኝ አገዛዙን ለማስፈን እንደመሆኑ በራሱ ላይ ያወጀው የመጥፊያ አዋጅ መሆኑና ይህም ያለጥርጥር ለመጥፊያው ያዘጋጀው መሆኑ ሊታወቅ ይገባል፡፡ አዋጁን በተመለከተ በተሰጠው ዝርዝር መረጃ መሠረት ጨቋኙን ድንጋጌ የጣሱ ከ3-5 ዓመታት በሚደርስ እስራት የሚቀጡ ሲሆን ዜጎች ከተከለከሉት በርካታ ነገሮች ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው፤ በዳያስፖራ የሚገኙ ሁለት የቲቪ ጣቢያዎች ማለትም ኢሣትና ኦሚማ (የኦሮሞ ሚዲያ መስተጋብር OMN) መመልከት በጥብቅ የተከለከለ ነው፤ እንደ ጀርመን ድምጽ እና አሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ያሉትን የውጪ ጣቢያዎችን መስማት የተከለከለ ነው፤ ማኅበራዊ ሚዲያ (ፌስቡክና የመሳሰሉት) ላይ መጻፍና አስተያየት መግለጽ … [Read more...] about ዓለምአቀፍ ማስጠንቀቂያ፤ ለምዕራባውያን ፖሊስ አውጪዎች፤ ለጋሽ አገራትና ባለጉዳዮች!
A weekend with Ethiopians
I was thinking if by any chance an alien is to visit our planet and happen to land in good old Ethiopia, I am afraid the space traveler would be disappointed with earthlings and ‘It’ will engage Turbocharge and beat it back to where it came from in a New York minute. That is because today Ethiopia is not a pleasant place to be. It is supposedly the envy of the world with ‘double digit ‘ growth and an emerging Democracy. Well that story is fake. It is under Emergency Rule of the most draconian … [Read more...] about A weekend with Ethiopians
ሰምሃል መለስ የገባት መተካካት – ተቃዋሚዎች ያልገባቸው መታደስ!
የአፈና ግዜ አዋጁን ተከትሎ፤ የሕወሃቱ ፋና ብሮድካስቲንግ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያስተናገደው "የውይይት መድረክ" አዳዲስ ኩምክናዎችን ይዟል። ልደቱ አያሌውን በመሪ ተዋናይነት ያሳተፈውን ይህን አዲስ የበረከት ስምኦን ድራማ ብዙም ሰው አላየውም። ሕዝቡ ፋና ሚባል ነገር እንደሬት መርሮታል። ገሚሶች ደግሞ በ"ቃና"ው "ጥቁር ፍቅር" ድራማ ተጠምደዋል። በዚህ ድራማ ልደቱ አያሌው መሪ ገጸ-ባህሪይ ተላብሶ ይተውን እንጂ እንደወትሮው ቀልብ ሊስብ አልቻለም። በኢትዮጵያ ታሪክ ወያኔ መድብለ ፖርቲን የፈቀደ ድርጅት እንደሆነ በሙሉ አፉ ሲናገር እሱ አላፈረም። ከሱ ይልቅ የተሸማቀቁት እነ በረከት እና ስብሃት ናቸው። በልባቸው አበስኩ ገበርኩ እያሉ ... ጌታዎቹ ሃዘን ሲሰማቸው እሱ ያለቅሳል። በዚህ አቋሙ ከሶስተኛው መንገድ ወደ አንደኛው የተሸጋገረ ይመስላል ልደቱ። ለነገሩ እንጂ ለሱ … [Read more...] about ሰምሃል መለስ የገባት መተካካት – ተቃዋሚዎች ያልገባቸው መታደስ!
ኢንተርኔት በመዘጋቱ በትንሹ 9 ሚሊዮን ኪሣራ ደርሷል
ኢትዮጵያ በአንድ ዓመት ውስጥ ለ30 ቀናት የኢንተርኔት አገልግሎትን በማቋረጧ ወደ 9 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ማጣቷን መቀመጫውን በዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው ብሮኪንግስ የፖሊሲ ጥናት ተቋም ባለፈው ሳምንት ይፋ ያደረገው ጥናት ጠቋሟል። የብሩኪንግስ የፖሊሲ ጥናት ተቋም ምክትል ፕሬዝዳንት ዳረል ዌስት ባቀረቡት ጥናት በቅርብ ዓመታት ተጠቃሚዎች የሚገለገሉባቸውን የተወሰኑ አፕልኬሽኖች፤ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎት አሊያም መላውን የኢንተርኔት አገልግሎት መንግስታት ማቋረጥ እና መዝጋት እየተለመደ የመጣ ክስተት መሆኑን አትተዋል። ከእነዚህ አገራት መካከል አንዷ ኢትዮጵያ ነች። ከሰኔ 24 ቀን 2007 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 23 ቀን 2008 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያት ለ30 ቀናት በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጡን ይኸው ጥናት ጠቁሟል። «መንግስታት ብሔራዊ እና የሕብረተሰብ … [Read more...] about ኢንተርኔት በመዘጋቱ በትንሹ 9 ሚሊዮን ኪሣራ ደርሷል
በጀርመን አገር ቩርዝቡርግ ከተማ ላይ ኢትዮጵያውያን ያካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ
በ October 22,2016 በጀርመን አገር ቩርዝቡርግ ከተማ ላይ ኢትዮጵያውያን ያካሄዱት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዶ ነበር፡፡ ሙሉውን ፊልም ለማየት ሊንኩን ይጫኑ- … [Read more...] about በጀርመን አገር ቩርዝቡርግ ከተማ ላይ ኢትዮጵያውያን ያካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ
Ethiopia on the transition from total dictatorship: the role of individuals and organisations
“Individuals can be penalised made suffer …even killed but democracy is a destiny of humanity which cannot be averted, it can be delayed but not defeated. (Prominent Ethiopian Journalist Eskinder Nega sent letter from Kality) Source: Pen America. We have been witnessing for the last 25 years, Tigray People’s Liberation's Front (TPLF) domination of the political, economic and social sphere in the country. Power is in the hands of the few and dominated by the secretive police force, and … [Read more...] about Ethiopia on the transition from total dictatorship: the role of individuals and organisations